ዜና
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን በያዝነው ዓመት ከተለያዩ የታክስና የቀረጥ ምንጮች ከ84 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ለአዲስ አድማስ በላከው መረጃ አስታወቀ፡፡ ዘንድሮ የተሰበሰበው ገቢ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በ13.5 ቢሊዮን ብር እንደሚበልጥ ተገልጿል፡፡ ባለስልጣን መ/ቤቱ የላከው መረጃ እንደሚያመለክተው፤ በዘንድሮ ዓመት…
Read 13821 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 July 2013 09:50
በአዲስ አበባ ለመልሶ ማልማት የታጠሩ ቦታዎች የወንጀለኞች መሸሸጊያ እየሆኑ ነው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በአዲስ አበባ የፈረሱና ለመልሶ ማልማት ሥራ የተዘጋጁ የተለያዩ ቦታዎች የወንጀለኞች መሸሸጊያ እየሆኑ መምጣታቸውንና ህገወጦች ለዝርፊያና ወንጀሎችን ፈፅሞ ለመሸሸጊያ እያዋሏቸው እንደሆነ ተጠቆመ፡፡ አስተዳደሩ ችግሩን ለማስወገድ ጥረት አደርጋለሁ ብሏል፡፡ በከተማው ለኮንደሚኒየም ቤቶች ግንባታና ለተለያዩ የልማት ሥራዎች በሚል ምክንያት እየፈረሱ ባሉት ቦታዎች በህገወጥ…
Read 13813 times
Published in
ዜና
የ600 ግለሰቦች የባንክ ሂሳብ በኮሚሸኑ ታግዷል በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው መረጃ እየተሰባሰበባቸው በጊዜ ቀጠሮ ላይ የሚገኙ ባለሃብቶች በፀረ ሙስና ኮሚሽን የታገደባቸው የባንክ ሂሳብ እና ንብረት እንዲለቀቅላቸው ባለፈው ማክሰኞ ለችሎቱ አመለከቱ፡፡ ባለሀብቶቹ የባንክ ሂሳባቸው በመታገዱ በኩባንያዎቻቸው ተቀጥረው ለሚሠሩ ሠራተኞች ደሞዝ መክፈል…
Read 15184 times
Published in
ዜና
በኤሌክትሪክ እቃዎች ግዢ ላይ ሙስና በመፈፀም መንግስትን (ከ450.ሚ ብር) በላይ አሳጥተውታል ተብለው ሰሞኑን የታሰሩ ዘጠኝ የኤሌትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን የስራ ሃላፊዎች ላይ ፀረ ሙስና ኮሚሽን ተጨማሪ ምርመራ እንዲያካሂድ ተፈቀደለት፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በሁለት የምርመራ መዝገብ ተካተው የቀረቡ ሲሆን፤ በአንደኛው መዝገብ የኮርፖሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ…
Read 20904 times
Published in
ዜና
በሰበታ አዋስ ወረዳ ቀበሌ 04 ነዋሪ የነበሩ ከ270 በላይ ገበሬዎች የእርሻ መሬታቸው ለልማት ተወስዶ ካሳ ባለማግኘታቸው ለአራት አመታት ያለስራና ገቢ እንደተንገላቱ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ ነባር የእርሻ ይዞታቸው ለሪል ስቴት፣ ለፋብሪካና ለሌሎች ልማቶች በመፈለጉ ወደ ሌላ ቦታ እንደተዛወሩ ገበሬዎቹ ገልፀው፤ ቦታው…
Read 17403 times
Published in
ዜና
የደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን ጊዜያዊ የልማት ግንባታ፤ በአስተዳደሩ፣ በምዕመናኑና በሠንበት ት/ቤቱ መካከል ውዝግብ አስነሳ፡፡ ቤተክርስቲያኑ በዋናው አስፋልት መንገድ በኩል ከ12-20 የሚደርስ ህንፃ ሰርቶ እንዲጠቀም ቢፈቀድለትም ዋናውን ግንባታ ለመጀመር አቅሙ ስለማይፈቅድ ጊዜያዊ ገቢ ማስገኛ ሱቆች ተሠርተው ቤተክርስቲያኑ እንዲጠቀም የተወሠነው…
Read 15533 times
Published in
ዜና