ዜና
Saturday, 19 October 2013 10:54
የጐንደር ዩኒቨርስቲ የ“ልማትና አካባቢ እንክብካቤ” “የተመረቃችሁበት የትምህርት መስክ አይታወቅም” - ቀጣሪዎች
Written by አለማየሁ አንበሴ
“በስራ አጥነት ተመዝግባችሁ ተደራጁ” ተብለዋል ዩኒቨርሲቲው በዘረፉ ማስተማሩን ቀጥሏል ተመራቂዎች የሚቀጥረን አጣን አሉ ከጐንደር ዩኒቨርስቲ በ“ልማትና የአካባቢ እንክብካቤ ጥናት” የተመረቁ ተማሪዎች በመንግስትም ይሁን በግል መስሪያ ቤቶች የስራ መደብ ዝርዝር ውስጥ ባልተካተተ የትምህርት ዘርፍ በመመረቃችን ስራ አጥ ሆነናል ሲሉ አማረሩ። የትምህርት…
Read 2034 times
Published in
ዜና
ከ40 በላይ ነዋሪዎች ተነሱ ተብለዋልከሃያ አራት አመታት በፊት በይዞታነት የያዝነውና ንብረት ያፈራንበት መኖሪያ ቦታችን ለ40/60 የቤት ፕሮግራም ግንባታ ይፈለጋል በሚል ተገቢው ካሣና ምትክ ቦታ ሳይሰጠን ተነሱ ተባልን ሲሉ የቦሌ ቡልቡላ ወረዳ 12 ቀጠና 5 ነዋሪዎች ቅሬታ አቀረቡ፡፡ ከ40 በላይ የሆኑት…
Read 1225 times
Published in
ዜና
የፓርላማ ተመራጭ አቶ ግርማ ሰይፉአዲሱ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በእድሜና በጤና ከቀድሞው ፕሬዚዳንት የተሻሉ መሆናቸውን የተናገሩት የአንድነት ፓርቲ አመራርና የፓርላማ ተመራጭ አቶ ግርማ ሰይፉ፤ ገዢውን ፓርቲና ተቃዋሚዎችን በማቀራረብ ለአገራዊ መግባባት አስተዋፅኦ ማበርከት ይችላሉ በሚል ተስፋ ለፕሬዚዳንቱ ሹመት ሙሉ ድጋፍ እንደሰጡ…
Read 3724 times
Published in
ዜና
ታዋቂው የአገራችን ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) በብራዚል ለሚካሄደው የአለም ዋንጫ ዘፈን እንዲያቀርብ፣ በውድድሩ ዋና ስፖንሰር በኮካኮላ ኩባንያ ተመረጠ፡፡ እ.ኤ.አ በ2014 ለሚካሄደው የአለም እግር ኳስ ጨዋታ ከሚከናወኑ ዝግጅቶች መካከል ውድድሩን የሚያደምቁ ሙዚቀኞችን መምረጥ ከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰጠው ምንጮቻችን የገለፁ ሲሆን፤ ቴዲ…
Read 8597 times
Published in
ዜና
ብቸኛዋ ኩባዊት ባለሙያ የስራ ውላቸውን ጨርሰዋል ሆስፒታሉ አስከሬን አልቀበልም ብሎ ማስታወቂያ ለጥፏል በዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል ስር በሚገኘው የአገሪቱ ብቸኛ የአስክሬን ምርመራ ክፍል ሲሰሩ የቆዩ ኩባዊት የህክምና ባለሙያ የስራ ውላቸዉን አጠናቅቀው ስለተሰናበቱ የምርመራ አገልግሎቱ ተቋረጠ፡፡ ለስድስት አመት የስራ ውል እየተፈራረመ…
Read 2259 times
Published in
ዜና
የዩኒቨርስቲ የምዝገባ ቀን እንዳያመልጣቸው የሰጉ ተማሪዎች ሰሞኑን ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ የአውቶቡስ ትኬት ለመቁረጥ እየጣሩ መሆናቸውን ገልፀው፤ የትራንስፖርት ታሪፍ በግማሽ ተጨምሮበትም ትኬት ሊያገኙ አልቻሉም፡፡ ወደ ጅማ ለመሄድ የ177 ብሩ ትኬት ሃምሳ በመቶ ተጨምሮበት ከ260 ብር በላይ ሆኖበት የተቸገረ ተማሪ፤ ያም…
Read 2792 times
Published in
ዜና