ዜና
1.5 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ሽልማት ተዘጋጅቷል ዋና ጽ/ቤቱን ደቡብ አፍሪካ ያደረገው አፍሪካ ሊደርሺፕ አካዳሚ፤ በንግድ ሥራ ፈጠራ ውድድር ለሚሳተፉ አፍሪካውያን ወጣቶች 1.5 ሚ.ብር የሚጠጋ ሽልማት ያዘጋጀ ሲሆን ኢትዮጵያውያን ወጣቶችም በውድድሩ መሳተፍ እንደሚችሉ የአዲስ አበባ ወጣቶች ማኅበር አስታወቀ፡፡ በውድድሩ መሳተፍ የሚችሉት…
Read 7453 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ አርክቴክቸር ህንፃ ግንባታ እና ከተማ ልማት ኢንስቲትዩት ተማሪዎች፣ የጀርመኑ ዊመር ዩኒቨርስቲና በደቡብ ሱዳን ጁባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ትብብር በአስር ቀን ውስጥ የተገጣጠመ ባለ አንድ ፎቅ ህንፃ ዛሬ ለእይታ ይቀርባል፡፡ የህንፃው የመጀመሪያው ወለል የኮንክሪት ምሰሶና የብሎኬት ግድግዳ ያለው…
Read 6415 times
Published in
ዜና
የ600 ሺህ ብር ቴሌቪዥን ለገበያ አቅርቧል አለምአቀፉ የደቡብ ኮሪያ የኤሌክትሮኒክስ ኩባንያ ኤልጂ፣ ከሜትሮ ፒኤልሲ ጋር በመተባበር በመኪና ባትሪ የሚሰራ ቴሌቪዥን ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ፡፡ በሚቀጥለው ሳምንት ለገበያ በስፋት እንደሚያቀርብም ተገልጿል፡፡ በከተማችን ሁለትና ሶስት ቀን እየጠፋ ለሚመጣው የመብራት ችግር መፍትሔ ይሰጣል፣ መብራት…
Read 6508 times
Published in
ዜና
Saturday, 28 September 2013 10:49
በ “ሆቴልሾው ኢትዮጵያ” የንግድ ትርኢት ከ10ሺህ በላይ ጐብኚዎች ይጠበቃሉ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
በአገራችን እያደገ የመጣውን የእንግዳ አቀባበል (ሆስፒታሊቲ) ኢንዱስትሪ በባለሙያ የታገዘ ለማድረግ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው የተነገረለት “ሆቴል ሾው ኢትዮጵያ 2013”፤ ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 2 ቀን 2006 ዓ.ም አዳራሽ ሊካሄድ ነው፡፡ በሶስቱ ቀን የንግድ ትርኢት ከ10ሺህ በላይ ጐብኚዎች እንደሚጠበቁ አዘጋጆቹ ገልፀዋል፡፡ በንግድ…
Read 4645 times
Published in
ዜና
ለህዝብ የሚታየው ፓትሪያርኩ በተገኙበት ነው በየእለቱ ከ3ሺህ ሰው በላይ ቦታውን እየጎበኘ ነው በአቃቂ ቃሊቲ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስትያን ከሰማይ ወረደ የተባለው መስቀል ፓትርያርኩ በተገኙበት ለህዝብ እንዲታይ መግቢያ መንገድ እስኪሰራ ድረስ የተራዘመ ሲሆን፣ በመስቀሉ ላይ የሳይንስ ምርመራ እንደማይፈቀድ ተገለፀ፡፡ ከሶስት ሳምንት በፊት…
Read 37503 times
Published in
ዜና
በሁለት ዙር ምርጫ ለ12 አመታት ስልጣን ላይ የቆዩት ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የሚገባቸውን ያህል አልሰሩም በማለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተናገሩ ሲሆን አማካሪያቸው አቶ አሰፋ ከሲቶ እና የፓርላማ የግል ተመራጭ ዶ/ር አሸብር በበኩላቸው፤ ፕሬዚዳንቱ ውጤታማና እድለኛ እንደሆኑ ገለፁ፡፡ “ፕሬዚዳንቱ ይህን ሰሩ የምለው ነገር…
Read 24531 times
Published in
ዜና