ዜና
ባንቢስ አካባቢ ለረጅም ህንፃ ግንባታ እያገለገለ በነበረ “ሊፍት ክሬን” ላይ በደረሠ አደጋ 3 ሠዎች ህይወታቸው አለፈ፡፡ ባለፈው ረቡዕ ከቀኑ 9፡30 አካባቢ በደረሠው አደጋ የግንባታ ስራው አልቆ ሠራተኞች የመወጣጫ ሊፍቱን በማውረድ ላይ ሣሉ ነው አደጋው የደረሰው ብለዋል - የህንፃ ተቋራጩ ኩባንያ…
Read 3062 times
Published in
ዜና
የአካባቢና ማሟያ ምርጫ ተወዳዳሪ ፓርቲዎች ራሳቸውን ለመራጩ ህዝብ እንዲያስተዋውቁ በሚል በምርጫ ቦርድ እና በኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የተደለደለው የቴሌቪዥንና የሚዲያ የአየር ሰአት ፍትሃዊ አለመሆኑን ፓርቲዎች ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፣ የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ሃይሎች ግንባር (ኢፌዲሃግ) እና የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)…
Read 2367 times
Published in
ዜና
የኤግዚቢሽን ማዕከል የጨረታ ዋጋ በአስር ዓመት ውስጥ በአስር እጥፍ መጨመሩ እንዳሳሰባቸው አዘጋጆችና ነጋዴዎች ተናገሩ፡፡ በኤግዚቢሽን ማዕከሉ ለበርካታ ጊዜ ሲጫረቱና ሲሰሩ የቆዩ ነጋዴዎች ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ በየጊዜው የጨረታ ዋጋ በማሻቀቡ አንዳንድ አዘጋጆች ከሥራው እያፈገፈጉ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ለመጪው አዲስ ዓመት የቀረበው የጨረታ…
Read 1809 times
Published in
ዜና
“ዜብራ” ላይ ሰው ገጭተው ሸሽተዋል በመባል ለ10 ቀናት በፖሊስ ቁጥጥር ስር የቆዩት የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ፀሐይ ሽፈራው በዋስ ተፈቱ፡፡ ወደ ውጭ አገር እንዳይጓዙ ታግደዋል፡፡ በትናንቱ የቂርቆስ ምድብ ችሎት፤ ፖሊስ የአንድ ምስክር ማስረጃ ውስብስብ ሁኔታ ፈጥሮብኛል ብሏል፡፡ አቶ ፀሐይ…
Read 2741 times
Published in
ዜና
Saturday, 09 March 2013 11:09
ከታምራት ገለታ የተወረሱት ከ1ሚ.ብር በላይ የሚያወጡ ወርቆች ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ተደረጉ
Written by Administrator
በሰው ግድያና በማታለል ወንጀል ሞት ተፈርዶበት የነበረውና በይግባኝ ወደ እድሜ ልክ እስራት ተቀይሮለት በማረሚያ ቤት የሚገኘው ታምራት ገለታ ወርቆች በየካራታቸው ተለይተውና ተጨፍልቀው ለብሔራዊ ባንክ ገቢ መሆናቸውን በፌደራል መንግስት የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የመንግስት ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት አቶ አወቀ አበራ…
Read 4435 times
Published in
ዜና
ባለፈው ሳምንት እሁድ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን ማዕከል በተዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም 510ሺህ ብር መገኘቱን ድርጅቱ አስታወቀ፡፡ የኤግዚቢሽን ማዕከል ግቢውን ከነአዳራሹ በነፃ እንድንጠቀም በማድረጉ እናመሰግናለን ያሉት የማዕከሉ መስራች አቶ ቢኒያም በቀለ የቀድሞው የአዲስ አበባ ከንቲባ ክቡር አቶ ብርሃነ ዴሬሳ በ10ሺህ…
Read 2185 times
Published in
ዜና