ዜና
አቢሲኒያ ባንክ ዘንድሮ 351.2 ሚሊዮን ብር አጠቃላይ ትርፍ ማግኘቱንና ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ12.2 በመቶ ብልጫ እንዳለው ገለፀ፡፡ ባንኩ በላከው መግለጫ ላይ እንዳስታወቀው፤ የባንኩ አጠቃላይ ገቢ 895 ሚሊዮን ብር መድረሱንና ካለፈው ዓመት በ126 ሚሊዮን ብር ብልጫ ያለው መሆኑን ጠቁሟል፡፡…
Read 14905 times
Published in
ዜና
Saturday, 31 August 2013 11:44
ደ.ኮርያ ለስልጠና ተልከው የቀሩት ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ ሊያደርጉ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴ
ለስልጠና ወደ ደቡብ ኮርያ ተልከው እዚያው ጥገኝነት ጠይቀው የቀሩት 39 ኢትዮጵያውያን፤ የኢትዮጵያን መንግሥት በመቃወም የፊታችን ረቡዕ በደቡብ ኮርያ ዋና ከተማ ሴኡል የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚያደርጉ አስታወቁ፡፡በአውቶ መካኒክ፣ በዌልዲንግና በኤሌክትሪሲቲ ሰልጥነው ተመልሰው ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ መንግሥት የላካቸው እነዚህ ወጣቶች፤ በችግር ላይ እንደሆኑ ተደርጐ…
Read 15816 times
Published in
ዜና
Saturday, 31 August 2013 11:44
“ሆራይዘን ቡዩቲፉል ፊልም ውዝግብ አሰነሳ” ለሚለው ዘገባ “ከብሉናይል የፊልም እና ቴሌቪዥን አካዳሚ” የተሰጠ መልስ
Written by Administrator
“ሆራይዘን ቢዩቲፉል ፊልም ውዝግብ አስነሳ” በሚለው ዘገባ ”ብሉ ናይል የፊልም እና ቴሌቪዥን አካዳሚን የሚመለከት ዘገባ መውጣቱ ይታወሳል፡፡ ይሁን እና የቀረበው አጭር ዘገባ የተዛቡ መረጃዎችና ስህተቶችን የያዘ በመሆኑ እንደሚከተለው እንዲታረም እንጠይቃለን፡፡ ለመነሻ ያህል ሆራይዘን ቢዩቲፉል በብሉ ናይል የፊልም እና የቴሌቪዥን አካዳሚና…
Read 14443 times
Published in
ዜና
“ፍርሃትን፣ ሙስናን፣ አፈናን፣ አምባገነንነትን በጋራ በቃ ካልን፣ ያበቃል”ለአገሪቱ ችግሮች የጋራ መፍትሔ ለማፈላለግ 33 ተቃዋሚ ፓርቲዎች በጥምረት ኮሚቴ አደራጅተው እየሰሩ መሆናቸውን የገለፁት የኮሚቴው አስተባባሪ አቶ አስራት ጣሴ፤ ፓርቲዎቹ ነገ በመኢአድ ጽሕፈት ቤት “በቃ እንበል” የተሰኘ ህዝባዊ ስብሰባ እንደሚያካሄዱ አስታወቁ፡፡ ለህዝባዊ ስብሰባው…
Read 37307 times
Published in
ዜና
“ያከራየኋቸውን ቤት ለመልቀቅ እምቢተኛ ስለሆኑ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሳውቄያለሁ” - ኢ/ር ኃይሉ ኖርዌይ ኤምባሲ ከኢ/ር ኃይሉ ሻውል የተከራየውን ባለ ሁለት ፎቅ የመኖሪያ ህንፃ ለ15 አመታት ሲጠቀምበት እንደቆየ የገለፁት የአዲስ አድማስ ምንጮች፣ በሁለቱ ወገኖች መካከል ውዝግብ የተፈጠረው ቤቱን ልቀቅ፣ አልለቅም በሚል…
Read 26658 times
Published in
ዜና
“ወደ ስፍራው ከመድረሳቸው በፊት ጥበቃ እንዲደረግላቸው አላሳወቁም” - (የዞኑ ኦህዴድ ጽ/ቤት)አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት) ነገ በፍቼ ከተማ የሚካሄደውን ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ለማስተባበር በስፍራው የተገኙት ሁለት አባላቱ መደብደባቸውን አወገዘ፡፡ የፓርቲው የህግ ክፍል ድርጊቱን በፈፀሙ አካላት ላይ ክስ ለመመስረት ወደ ስፍራው…
Read 20210 times
Published in
ዜና