ዜና

Rate this item
(1 Vote)
የቀድሞ የምድር ጦር ሠራዊት ማህበር፤ የአባላት መዋጮ ታግዶበትና የጡረታ መብት ሳይከበር ለሃያ አመታት በአቤቱታ እንደተንገላታ የገለፁት ም/ዋና ፀሃፊ ኮ/ል አለማየሁ ንጉሴ፤ ማህበሩ እንዲፈርስም ተደርጐብናል ሲሉ አማረሩ፡፡ ለመረዳጃ እድር ከእያንዳንዱ አባል በየወሩ 1 ብር እየተዋጣ የተጠራቀመና በባንክ የተቀመጠ በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ…
Rate this item
(1 Vote)
የፕላዝማ የትምህርት ስርጭት ችግሮችን ለማስተካከል የ120 ት/ቤቶች ፕሮጀክት በጨረታ ለዜድቲኢ የተሰጠው ከአመት በፊት ሲሆን፣ በአንድ ት/ቤት በተከናወነ ሙከራ ጭቅጭቅ ስለተፈጠረ ፕሮጀክቱ ተቋረጠ፡፡ በአዲስ ከተማ ት/ቤት የተካሄደው ሙከራ እንዳልተሳካና በእቃዎች ላይ የጥራት ጉድለት እንደሚታይ የገለፁት የትምህርትና ቴክኖሎጂ ማዕከል፣ ዶ/ር ገበየሁ ወርቅነህ፤…
Rate this item
(10 votes)
የመንግስት ስልጣን ገደብ ቢኖረው ኖሮ ሚኒስትር ዲኤታው ፍ/ቤት ይቆሙ ነበር - ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፤ የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ናፍቆት ዮሴፍ “ሰማያዊ ፓርቲ፣ ግንቦት ሰባት እና አክራሪዎች ጋብቻ ፈጽመዋል” በሚል የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ መናገራቸውን የተቃወሙት የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት፤…
Rate this item
(3 votes)
የኢትዮጵያ የሙዚቃ ሸክላ 100ኛ አመት በዓል መሰረዝን አስመልክቶ በሰኔ 15 ቀን 2005 ዓ.ም እትማችን፣ ለመጀመርያ ጊዜ ድምፃቸውን በሸክላ ያስቀረፁትን ኢትዮጵያዊ የጥበብ ባለሙያ ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ የልጅ ልጅ የሆኑትን አቶ ታደለ ይድነቃቸውን በማነጋገር ዘገባ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በወቅቱ ሸክላዎቹን እንደገና በማሳተም ለምረቃ…
Rate this item
(0 votes)
ከደቡብ ኮሪያው ግዙፍ የኤሌክትሮኒክስ ኩባንያ ሳምሰንግ የመጡ 100 አባላት ያሉት የበጐ ፈቃደኞች ቡድን፣ በቢሾፍቱ የህክምና ስልጠናዎችን በመስጠትና አስፈላጊ ቁሳቁሶችን በመለገስ ለአምስት ቀናት አገልግሎት እንደሰጡ ተገለፀ፡፡ ከሐምሌ 29 ቀን 2005 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2005 ዓ.ም በተካሄደው የበጐ ፈቃድ…
Rate this item
(21 votes)
እስከ ሐምሌ 30 ክስ ይመሠረትባቸዋልከመሬት ጉዳይ ጋር በተያያዘ በፌደራል ስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሲፈለጉ የነበሩት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ቃሲም ፊጤ በቁጥጥር ስር ውለው በትናንትናው እለት በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 2ኛ ወንጀል ችሎት ቀረቡ፡፡ የኮሚሽኑ…