ዜና
ሽልማቱን፣ የገጠር ሴት ተማሪዎችን ለመደገፍ አውለዋለሁ ብለዋል የኢትዮጵያ እህል ገበያ ድርጅትን በማቋቋምና በመምራት አድናቆትና ዝና ያተረፉት ዶ/ር እሌኒ ገ/መድህን፤ በኖርዌይ ያራ ፋውንዴሽን የአመቱ ተሸላሚ ሆነው ተመረጡ። ከሶስት ሳምንት በኋላ በታንዛኒያ በሚካሄድ ስነስርአት የ30ሺ ዶላር (የግማሽ ሚሊዮን ብር) ሽልማት የሚቀበሉ ሲሆን፤ …
Read 39192 times
Published in
ዜና
…እነይ ስላስ፤ ቆራቢ እና ቤተስኪያን ሳሚ ሆነው ልጆቻቸውን እያስተማሩ ማሳደግ ጀመሩ፡፡ ኑሮአቸው አስቸጋሪ እንደሆነ ስለሚያውቁ… መፍትሄው ልጆቻቸውን አስተምረውና ቀጥተው ሲያሳድጓቸው እና ሲጦሯቸው እንደሆነ ይታያቸዋል፡፡ ሶስቱ ልጆቻቸውን ከተለያዩ ሰዎች ከወለዱ በኋላ፤ ልጅ መውለድ ይበቃኛል ብለው የተወለዱትን አስተምሮ ማሳደግን የህይወት ተልዕኮአቸው አድርገው…
Read 59744 times
Published in
ዜና
በ1919 ዓ.ም በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ የተፃፈው የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር ለንጉሱ አክብሮቱን ገልፆ፣ አርበኞቹን አድንቆ፣ የአገሪቱ ነፃነት እንደማይደፈር አጽንኦት ሰጥቶ፣ ለዚህም የአገሪቱ መልክዓ ምድር አቀማመጥ ተራራው ሸንተረሩ አስተዋጽኦ እንደሚያደርጉ አመልክቶ ሲያበቃ ድል አድራጊው ንጉሣችን ይኑርልን ለክብራችን፡፡ …ይላል፡፡ በ1968 ዓ.ም በአሰፋ…
Read 52587 times
Published in
ዜና
“ሞት ሳይሞቱት ነው እሚለመድ”፣ ሲባል ዋዛ መስሎኝ እኔ ለካ የምሩን ሲመጣ፣ አንጀት - ይቆርጣል ሰው - መጥኔ! ልብ - ያደማል የሰው ጠኔ! ልብ - ይሰብራል ሐዘን ወይኔ!! ሌት ተቀን እንደነደደ፣ ብቻውን የጨሰ ሶታ ሞትን አላቀደ ኖሮ፣ የማታ ማታ ሲረታ ያገር…
Read 31378 times
Published in
ዜና
ከጥቂት ሳምንታት በፊት ከጠ/ሚኒስትሩ ህመም ጋር በተያያዘ እኔና ጥቂት ጓደኞቼ ሰውየው በሞት ቢለዩን የዚህች አገር ዕጣ ፈንታ ምን ይሆናል? እየተባባልን እንዳብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ስንጨነቅ ነበር፡፡ ደግነቱ እነዚያ ትናንትና ስንወያይባቸው የነበሩትና ሊፈጠሩ ይችላሉ ብለን ያሰብናቸው ስጋቶቻችን ዕውን ባለመሆናቸው ተመስገን ብያለሁ፡፡ ዛሬ የጠቅላይ…
Read 25099 times
Published in
ዜና
በተወለዱ በ76 ዓመታቸው በተሾሙ በኻያኛ ዓመት ዘመነ ፕትርክናቸው ሐሙስ ከንጋቱ 11 ሰዓት በደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሥርዓተ ቀብር በመጪው ሐሙስ ይፈጸማል፡፡ረቡዕ ነሐሴ 16 ቀን 2004 ሰባት ሰዓት ላይ…
Read 85609 times
Published in
ዜና