ዜና
የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ሁለንተናዊ አቅም የሚያሻሽሉና ከዚህ ቀደም በኢንዱስትሪው ትኩረት ያልተሰጣቸውን አገልግሎቶች ይዞ ሥራ መጀመሩን እናት ባንክ አስታወቀ፡፡ ባንኩ አገልግሎት የሚጀምርባቸው የመጀመሪያዎቹ ቅርንጫፎች ባንቢስ አካባቢ ከዮርዳኖስ ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው ዋና መ/ቤቱና ቦሌ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን አካባቢ መሆኑ ታውቋል፡፡ የባንቢስ አካባቢው ዓቢይ…
Read 3477 times
Published in
ዜና
ለፓትትሪያርክነት ይታጫሉ ተብለው የተጠበቁ ሊቃነጳጳሳት አልተካተቱምየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ÷ በፓትርያሪክ አስመራጭ ኮሚቴው ተለይተውና ተጣርተው በሚቀርቡለት አምስት ዕጩ ፓትርያሪኮች ላይ ዛሬ መወያየት ይጀምራል፡፡ ለምልአተ ጉባኤው ስብሰባ በሀገር ውስጥና በውጭ የተመደቡ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የሚገኙ ሲኾን አስመራጭ…
Read 5078 times
Published in
ዜና
የመሰብሰቢያ አዳራሽ አላገኙም በሰላማዊ ትግል ወደ ስልጣን ለመውጣትና የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን ለመገንባት የፓርቲዎች በጋራ መስራት ወሳኝ መሆኑን የተናገሩት የ33ቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተወካይ አቶ አስራት ጣሴ፤ 33ቱ ፓርቲዎች በዘላቂነት አብረው ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ የፊታችን ማክሰኞ እንደሚፈራረሙ ገለፁ፡፡ ፓርቲዎቹ የመግባቢያ ሰነዱን››…
Read 2854 times
Published in
ዜና
በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን ጠና ወረዳ የሚገኘውና ከባሌ ሰንሰለታማ ተራሮች አንዱ የሆነው ጋለማ ተራራ በመጨፍጨፉ የዱር እንስሳት ወደ ጢቾ ከተማ በመሸሻቸው ለከተማዋ ነዋሪዎች ሥጋት መፍጠራቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ እንደነዋሪዎች ገለፃ ከሆነ ተራራው እንደ ዝግባ፣ ዋንዛ፣ ኮሶ፣ ወይራ፣ አስታ ሽውሸዌ እና…
Read 4139 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትሪያሪክ፤ መሠረተ ቢስ መረጃዎችን በማስተላለፍ ህዝቡን ለማደናገር ይሠራሉ በማለት ክስ የመሠረተባቸው አራት ጋዜጠኞች ማዕከላዊ ፖሊስ ጣቢያ ቀርበው ቃላቸውን ሰጡ፡፡ በስልክ ከፖሊስ በደረሳቸው ጥሪ መሠረት ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ ቀርበው የተከሳሽነት ቃላቸውን የሰጡት የ “ሎሚ” መጽሔት፣ የ…
Read 4241 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ዘጠነኛ ድርጅታዊ ጉባዔውን ከወር በኋላ በባህርዳር ከተማ የሚያካሂድ ሲሆን በዚህ ጉባዔ ላይ የድርጅቱን ቀጣይ ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበሩን በመምረጥ ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የኢህአዴግ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሬድዋን ሁሴን ከትናንት በስቲያ በጽ/ቤቱ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ…
Read 4094 times
Published in
ዜና