ዜና

Rate this item
(4 votes)
ዳሽን ባንክ መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከልን “የዓመቱ ብቸኛው ምርጥ ግብረ ሰናይ ድርጅት” አድርጐ በመምረጥ፣ የ500ሺህ ብር ሽልማት ሰጠ፡፡ ባንኩ፤ ማዕከሉ የሚያበረክተውን ማኅበራዊና ሰብአዊ አስተዋጽኦ በጥልቀት በማጤን፣ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት፣ የተጠቀሰውን ገንዘብ እንዳበረከተ ገልጿል፡፡ አምናም ባንኩ ለ“መቄዶንያ” 200ሺ ብር…
Rate this item
(3 votes)
በፌደራሉ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አቃቤ ህግ ከሌሎች ባለስልጣናትና ባለሃብቶች ጋር በመጀመሪያ ተጠሪነት በሶስት መዝገቦች የተከሰሱት አቶ መላኩ ፈንታ ከሚኒስትርነታቸው ጋር ተያይዞ ለተነሣው ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ረቡዕ እለት የህገ መንግስት ትርጉም ያስፈልገዋል ሲል ብይን ሠጥቷል፡፡ ቀደም ሲል ሠኞ ህዳር…
Rate this item
(9 votes)
የሽብርተኝነት ክስ ቀርቦበት የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት የአንድነት ፓርቲ አመራር አንዷለም አራጌ፤ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ውስጥ የፃፈው “ያልተሄደበት መንገድ” የተሰኘ መጽሐፍ መታተሙ የሚታወቅ ሲሆን፤ ነገ በአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት እንደሚመረቅ ፓርቲው አስታወቀ፡፡ የአንዷለም አራጌ ባለቤትን ጨምሮ የፖለቲካ እስረኛ ቤተሰቦች በምረቃው ላይ…
Rate this item
(5 votes)
የአውሮፓ ህብረት 5.3 ቢሊዮን ብር የልማት እርዳታ ለኢትዮጵያ የሰጠ ሲሆን፤ የልማት እርዳታው ኢትዮጵያ ለምታካሂደው መጠነ ሰፊ የመሰረተ ልማት ግንባታ፣ የትምህርት የጤናና መሰል መሰረታዊ አገልግሎቶች ግንባታና ጥበቃ፣ለድርቅ መከላከያና መቋቋሚያ እንዲሁም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ለምታደርጋቸው የልማት እንቅስቃሴዎች ማስፋፊያ የሚውል እንደሆነ ታውቋል፡፡ከህብረቱ የኢትዮጵያ…
Rate this item
(0 votes)
እስካሁን ከ40 በላይ የውጭ ኩባንያዎች እንደሚሳተፉ ታውቋልለባዛሩ ፒስኩየሮች ይመጣሉ ተብሏልየፈረንጆች አዲስ አመት፣ የፈረንጆች ገና እና የኢትዮጵያ የገና በዓል አንድ ሰሞን የሚከበሩበት የገናን ባዛርና ኤግዚቢሽንን ለማዘጋጀት በወጣው ጨረታ “አፍሮ ዳን” በ3.8 ሚሊዮን ብር ማሸነፉ ተገለፀ፡፡ የድርጅቱ ሀላፊዎች ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፤…
Rate this item
(6 votes)
በአዲስ አበባ ከተማ ካዛንቺስ እምብርቱ ላይ ከአፍሪካ ኢኮኖሚክስ ኮሚሽን ፊት ለፊት በ700 ሚሊዮን ብር የተሠራው ባለ 5 ኮከብ ዘመናዊ ኢሊሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል ዛሬ ይመረቃል፡፡ አቶ ገምሹ በየነ የተባሉ ባለሀብት ግዙፍ ኢንቨስትመንት የሆነው ባለ 10 ፎቅ መንትያ ሆቴል፤ 154 ክፍሎች ሲኖሩት…