Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Saturday, 08 October 2011 09:07

ለስደት እየኖረ የሚሞት ትውልድ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በሰሜን ምስራቅ አማራ ክልል፣ ኦሮሚያ ዞን ጨፋ ሮቢት ወረዳ የሚገኙ ነዋሪዎች በአብዛኛው ከቤተሰባቸው ውስጥ አንዱን በበረሃ ጉዞ ወይም በባህር እንዳጡ ይናገራሉ፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች በተለይ ወጣቱ በየመን በኩል ወደ ሳዑዲ አረቢያ ለመሻገር ሁሌም ልባቸው እንደቆመ ነው፡፡ ያለምክንያት ግን አይደለም፡፡ የሚያውቁት የአካባቢያቸው…
Rate this item
(1 Vote)
.ዳዬሪየ ዛሬ እናቴ የሞተችበት ቀን ነው፡፡ እናቴን ማን እንደገደላት ልንገርሽ? አባቴ ነው፡፡ ዛሬ እናቴን ብዙ ሰዎች ተሰብስበው ጉድጓድ ውስጥ ሲከቷት አየሁ፡፡ አሁን ብቻዬን ነኝ፡፡ ትምህርት ቤት ሲከፈት ለጓደኞቼ እናቴ የት ሄደች እንደምላቸው አላውቅም..... እናቷ በአባቷ የተገደሉባት የዘጠኝ ዓመቷ ታዳጊ ከእናቷ…
Rate this item
(0 votes)
በተቃዋሚ አመራሮች እስር... መንግሥትና ተቃዋሚዎች የተወዛገቡ ነዉባለፉት ሦስት ወራት መንግሥት በሽብርተኝነት ጠርጥሯቸው ከተያዙት ሠላሳ ሰዎች ውስጥ አስሩ ጋዜጠኞችና ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት እንደሆኑ ታውቋል፡፡ መንግሥት በሰጠው መግለጫ፤ በሽብርተኝነት ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የተያዙት እየፈፀሙ ያሉትን ተግባር ደርሼበት እንጂ በፖለቲካ…
Friday, 16 September 2011 05:30

አርቲስቶችና የአዲስ ዓመት ምኞታቸው

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከዚህ ቀደም እንደተለመደው በኪነጥበቡና በፖለቲካው ዘርፍ ጉልህ ሚና ያላቸው ባለሙያዎች 2003 ዓ.ምን እንዴት እንዳሳለፉትና በ2004 ለአገራቸው የሚመኙትን ተናግረዋል፡፡ አብዛኞቹ አርቲስቶች ባሳለፍነው ዓመት የጥበቡ ዘርፍ እንዳደገ ቢስማሙም እየናረ የመጣው የኑሮ ሁኔታ እንዳሳሰባቸው ጠቅሰው የተሻለ ዘመን እንዲመጣ ተመኝተዋል፡፡ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች በበኩላቸው…
Rate this item
(0 votes)
ታዋቂው ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን /ቴዲ አፍሮ/ አዲስ አልበሙን ከሁለት ወራት በኋላ በመጪው ህዳር ወር እንደሚለቅ አስታወቀ፡፡የአንጋፋው ድምፃዊ ተፈራ ካሣ ልጅ የሆነው ድምፃዊ ግርማ ተፈራ ..እኔ አይደለሁማ.. የሚል ስያሜ የሰጠውን አዲስ አልበም ምረቃ አስመልክቶ ባለፈው ማክሰኞ በታምሩ ፕሮዳክሽን በጣይቱ ሆቴል ተዘጋጅቶ…
Saturday, 10 September 2011 12:38

ተቃዋሚዎች ሰላለፈውና ሰለ አዲሱ ዓመት

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአጭር ጊዜ የሚታየኝ ተስፋ የለምበ2003 አጣሁት የምለው ነገር የለም በግሌ፡፡ በአገሪቱ ግን የታጡ ብዙ ነገሮች አሉ፡፡ በደቡብ እና በደቡብ ምስራቅ የአገሪቱ ክፍሎች ድርቁ እና ረሀቡ እጅግ ተስፋፍቶ መሄዱ ያሳዝናል፡፡ መንግሥት ድርብ አሀዝ እድገት አምጥቻለሁ በሚልበት ሰዓት ይሄን ነገር መቋቋም አለመቻሉን…