ዜና
ወርዷ ክንፎቿንም ጨምሮ፣ ከአንድ ጣት ውፍረት ብዙም አይበልጥም። “ንብ የምታክል ሮቦት” ለማለትም ይመስላል፤ ስሟን RoboBee ብለው የሰየሟት። በእርግጥ ባለፉት አስር አመታት በተካሄዱ ጥናቶችና ምርምሮች ጥቃቅን በራሪ ማሽኖች (ሮቦቶች) ተፈጥረዋል። ሁለት ሶስት ግራም የሚመዝኑ ብቻ ሳይሆኑ፤ ከአንድ ግራም በታች ክብደት ያላቸው…
Read 3594 times
Published in
ዜና
Saturday, 11 May 2013 13:12
የጉምሩክና ገቢዎች ባለሥልጣን ዋና ዳሬክተር፣ ምክትላቸውና ባለሃብቶች ታሰሩ
Written by Administrator
ተጨማሪ የሙስና ተጠርጣሪዎች ዛሬ እንደሚታሰሩ ምንጮች ተናግረዋል የጉምሩክና ገቢዎች ባለሥልጣን ዋና ዳሬክተር አቶ መላኩ ፈንቴና ምክትል ዳሬክተሩ አቶ ገብረዋህድ ወ/ጊዮርጊስ፣ እንዲሁም የ“ኬኬ” ኩባንያ ባለቤት አቶ ከተማ ከበደን ጨምሮ አስራ ሁለት ግለሰቦች በሙስና ተጠርጥረው አርብ ዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ…
Read 9732 times
Published in
ዜና
ከቤተክርስቲያን ጋር ፀብ የለንም፤ ለአመፃ አልመጣንም” (“የማህበረ ዘደቂቅ ኤሊያስ” መሪዎች) “በማህራችን እኔ ኤልያስ ነኝ የሚል አላጋጠመኝም” “ነብዩ ኤልያስ በነገረን መንገድ የጥንቷን ሃይማኖት እያስተካከልን ነው - “ቅዱስ ኤልያስ በኢትዮጵያ ሚሊኒየም ወደ ምድር ወርዶ በእሳት ሰረገላ እየተዘዋወረ ነው” ነብዩ ኤልያስ ለፍርድ ወደ…
Read 8348 times
Published in
ዜና
እስከ 2004 ዓ.ም የተያዙ ህገወጥ ቦታዎች ካርታ ይሰጣቸዋል ተብሏል፡፡ በእድሮች የተያዙና ሊዝ ይከፈልባቸዋል የተባሉ ሰፊ ቦታዎች በመንግስት ስም ይሆናሉ ባለፉት አስር አመታት በሺ የሚቆጠሩ የህገወጥ ይዞታ ግንባታዎችና የ “ጨረቃ ቤቶች” በየጊዜው እንዲፈርሱ ቢደረግም፣ ለህገወጥ ይዞታዎች ካርታ ለመስጠት የሚፈቅድ መመሪያ ለሶስተኛ…
Read 7924 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች እየደረሱ ላሉት ህገ ወጥ የዜጐች መፈናቀል መንግስት ራሱን ከተጠያቂነት ለማዳን የሚያደርገው ሙከራ “ተጨፈኑ ላሙኛችሁ” አይነት ማታለል ነው ሲል የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አስታወቀ፡፡ መድረክ ሠሞኑን ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ የፌደራልም ሆነ የበታች አስተዳደሮች የአንድ መንግስት አካላት እንደሆኑና…
Read 2677 times
Published in
ዜና
ባለ 5 ኮከቡ ካፒታል ሆቴልና ስፓ ትናንት ተመርቆ አገልግሎት ጀመረ፡፡ በ172 ሚሊየን ብር የተሠራው ሆቴሉ 114 የመኝታ ክፍሎች አሉት፡፡ በአቶ የማነ ገ/ሥላሴ ባለቤትነት የተገነባው ይኼ የግል ሆቴል መዋኛ፣ የሴቶችና የወንዶች መታሻ ክፍሎችና መዋቢያ፣ አንድ ፎቅ ጂምናዚየም፣ ባር፣ ላውንጅ፣ የስብሰባ አዳራሾች…
Read 5875 times
Published in
ዜና