ዜና
የስድስተኛው ፓትርያሪክ አስመራጭ ኮሚቴ፤ ካህናትና ምእመናን ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባት ሊኾን ይገባል የሚሉትን ዕጩ እንዲጠቁሙ ያወጣው የስምንት ቀን መርሐ ግብር ትላንት፣ ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ የተጠናቀቀ ሲሆን ለፓትርያሪክነት የተጠቆሙት ዕጩዎች ዛሬ ይለያሉ፡ እግዚአብሔር ለቤተ ክርስቲያን ቅን መሪ…
Read 4911 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 February 2013 11:43
የ“መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” ውይይት አዘጋጆች ተሣታፊውን ይቅርታ ጠየቁ
Written by ዓለማየሁ አንበሴ
የካቲት 30 በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ ይደረጋል ተቃውሞው በጣልያን መንግስት ላይ ያነጣጠረ ነው በሰማያዊ ፓርቲ አዘጋጅነትና ስፖንሰር አድራጊነት ባለፈው እሁድ በብሔራዊ ቲያትር በፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” መጽሐፍ ላይ የተደረገው ውይይት ተሳታፊዎችን ቅር በማሰኘቱ አዘጋጆቹ በይፋ ይቅርታ ጠየቁ፡፡…
Read 4970 times
Published in
ዜና
‹‹ዶክመንታሪው በፍርድ ሂደቱ ላይ ጫና እየተፈጠረ መኾኑን ያስረዳል›› (የተከሳሽ ጠበቃ) ‹‹ባለቤቴን የበለጠ እንዳከብረው አድርጎኛል›› (የአቡበከር አሕመድ ባለቤት) ‹‹ሚዲያው ፈርዷል፤ከዚህ በኋላ ዳኞች የሚወስኑትን ለመገመት አይከብድም››(የሕግ አማካሪ)‹‹በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት የተረጋገጠውን የእምነት ነጻነት በመቃረን፤ የተለየ እምነት፣ አስተሳሰብና አሠራር እንዳይኖርና ሃይማኖታዊ መንግሥት መመሥረት የሚል…
Read 7380 times
Published in
ዜና
ከአንድ ቤት የሦስት ሰው ሕይወት አልፏልከትናንት በስቲያ ሌሊት መሃል ፒያሣ ላይ በተነሳ ድንገተኛ የእሳት አደጋ የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣ የሰላሳ ሰባት አባወራ የመኖሪያ ቤቶችና አራት ተሽከርካሪዎች ሙሉ በሙሉ በቃጠሎው ወድመዋል፡፡በተለምዶ ሠራተኛ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ጥር 30 ቀን 2005 ዓ.ም…
Read 7076 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነጽሑፍ ትምህርት ክፍል ለረጅም አመታት በመምህርነት ያገለገሉት ዶ/ር ዮናስ አድማሱ በተወለዱ በ69 ዓመታቸው በትላንትናው ዕለት ከዚህ አለም በሞት ተለዩ፡፡ ህዳር 6 ቀን1935 ዓ.ም ከእናታቸው ከወ/ሮ ጌጤነሽ (ውባለ ጐንደር) ቸኮል እና ከአባታቸው ከቶ አድማሱ ሃዳስ ማርያም…
Read 6202 times
Published in
ዜና
በቅርቡ ለንባብ የበቃውና የብዙዎችን ትኩረት በመሳብ አነጋጋሪ የሆነው የፕሮፈሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” የተሰኘ መጽሐፍ፤ በነገው ዕለት ታዋቂ ምሑራን፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራርና ጋዜጠኞች በተገኙበት በብሔራዊ ትያትር አዳራሽ፤ በተለያዩ ሐሳቦች ዙሪያ ፊት ለፊት ተገናኝተው ውይይት እንደሚያደርጉበት ተገለፀ፡፡ በሰማያዊ ፓርቲ…
Read 6699 times
Published in
ዜና