ዜና
በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 8 በሚገኘው ኢንዲያን ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ልጆቻቸውን የሚያስተምሩ ወላጆች፤ ት/ቤቱ የሚያስከፍለው ክፍያና የሚሰጠው አገልግሎት አይመጣጠንም ሲሉ ቅሬታቸውን ገለፁ፡፡ “የትምህርት ቤቱ ግቢ ስፋት ለተማሪዎቹ ብዛት አይመጥንም፤ በቂ የመጫወቻ ቦታም የለውም” የሚሉት ወላጆች፤ ክፍሎቹ በኮምፖርሣቶ የተከፋፈሉ ናቸው፤ የህፃናት ማረፊያ…
Read 2863 times
Published in
ዜና
ውሃና ፍሳሽ በ6 ወራት 187 ሚሊዮን ብር ገቢ ሰብስቧልየአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን 40 የፍሳሽ ቆሻሻ ማንሻ መኪናዎችን ግዥ ሊፈጽም ነው፡፡ ይህም በባለስልጣን መ/ቤቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሆነና ከዚህ ቀደም አነስተኛ ቁጥር ያላቸው መኪኖችን ብቻ ይገዛ እንደነበር ተገልጿል፡፡ በፍሳሽ ቆሻሻ…
Read 3925 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ውስጥ ንብረትነታቸው የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ የሆኑ ቤቶችን ለንግድ ሱቅ አገልግሎት ተከራይተው ሲጠቀሙ የነበሩ ነጋዴዎች ከኤጀንሲው ጋር የነበራቸው ውል ሣይቋረጥ የክፍለ ከተማው የመሬት አስተዳደር ቦታው ለቤተ አምልኮ እና ሁለገብ ህንፃ ግንባታ ስለሚፈለግ…
Read 4328 times
Published in
ዜና
የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ሁለንተናዊ አቅም የሚያሻሽሉና ከዚህ ቀደም በኢንዱስትሪው ትኩረት ያልተሰጣቸውን አገልግሎቶች ይዞ ሥራ መጀመሩን እናት ባንክ አስታወቀ፡፡ ባንኩ አገልግሎት የሚጀምርባቸው የመጀመሪያዎቹ ቅርንጫፎች ባንቢስ አካባቢ ከዮርዳኖስ ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው ዋና መ/ቤቱና ቦሌ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን አካባቢ መሆኑ ታውቋል፡፡ የባንቢስ አካባቢው ዓቢይ…
Read 4178 times
Published in
ዜና
ለፓትትሪያርክነት ይታጫሉ ተብለው የተጠበቁ ሊቃነጳጳሳት አልተካተቱምየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ÷ በፓትርያሪክ አስመራጭ ኮሚቴው ተለይተውና ተጣርተው በሚቀርቡለት አምስት ዕጩ ፓትርያሪኮች ላይ ዛሬ መወያየት ይጀምራል፡፡ ለምልአተ ጉባኤው ስብሰባ በሀገር ውስጥና በውጭ የተመደቡ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የሚገኙ ሲኾን አስመራጭ…
Read 5726 times
Published in
ዜና
የመሰብሰቢያ አዳራሽ አላገኙም በሰላማዊ ትግል ወደ ስልጣን ለመውጣትና የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን ለመገንባት የፓርቲዎች በጋራ መስራት ወሳኝ መሆኑን የተናገሩት የ33ቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተወካይ አቶ አስራት ጣሴ፤ 33ቱ ፓርቲዎች በዘላቂነት አብረው ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ የፊታችን ማክሰኞ እንደሚፈራረሙ ገለፁ፡፡ ፓርቲዎቹ የመግባቢያ ሰነዱን››…
Read 3338 times
Published in
ዜና