ዜና
በኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በመቱ ቅርንጫፍ ሲተላለፉ የቆዩ ሶስት የጋምቤላ ሬዲዮ ፕሮግራሞች ለአስር ቀናት በቴክኒሽያን እጦት መቋረጣቸውን የፕሮግራሙ አስተባባሪ አቶ ማርቆስ ጉደታ ገለን፡፡ በመዠንገር፣ አኝዋክና ኑዌር ቋንቋዎች ከሰኞ እስከ እሁድ ከመቱ ቅርንጫፍ ይተላለፉ የነበሩ የጋምቤላ ፕሮግራሞች በቴክኒሺያን እጦት መቋጣቸው እንዳሳዘናቸው…
Read 3028 times
Published in
ዜና
በሁሉም የአፍሪካ አገራት በየዓመቱ ኅዳር 9 ቀን የሚከበረው የአፍሪካ የስታቲስቲክስ ቀን “ሥርዓተ ፆታን ያካተተ ስታቲስቲካዊ መረጃ በማመንጨት ልማታችንን እናፋጥን” በሚል መሪ መልዕክት ትናንት በአገራችን ተከብሯል፡፡ ቀኑ የሚከበረው የአፍሪካ ሕዝቦች ስለ ስታቲስቲክስ ጠቀሜታ በቂ ግንዛቤ እንዲያገኙና አገሪቱና መንግሥታት የስታቲስቲክስን የመረጃ ጥራት…
Read 6407 times
Published in
ዜና
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የኢትዮጵያና መካከለኛው ምስራቅ አገራት ስርጭት ለሦስተኛ ጊዜ መቋረጡን ድርጅቱ አስታወቀ፡፡ የኢቢኤስ ቴሌቪዥን አለምአቀፍ ማኔጅመንት እንዳስታወቀው፤ ጣቢያው ሁለት ጊዜ ከአረብሳት እንዲወርድ ከተገደደ በኋላ በዩተልሳት 7 ዌስት (EUTELSAT 7W) በድጋሚ ስርጭቱን ቢጀምርም ከ14 ቀናት በኋላ የአዲሱ የሳተላይት መስመር (በዩተልሳት 7…
Read 4940 times
Published in
ዜና
. ቤተክህነቱ በደብሩ አለቃ የሚፈጸመውን ሙስናና የአስተዳደር በደል መቆጣጠር ተስኖታል. የውቅር አብያተ መቅደሱ የቱሪስት ገቢ ተቆጣጣሪ የለውም፤ የቅርሶቹ ጉዳት ተባብሷል. በደብሩ ገንዘብ የተሠሩት የቤተ አብርሃም እና ይምርሐነ ሆቴሎች ባለቤት አይታወቅምበሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት በሚገኘው የቅዱስ ላሊበላ ደብር የሚያገለግሉ ካህናት እና…
Read 6567 times
Published in
ዜና
የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢፌዲሪ) ፕሬዚዳንት ለክቡር ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ የክብር ዶክትሬቱን የምንሰጣቸው ለአገሪቷ የአካባቢ ጥበቃ ባበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ነው ያሉት የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ምትኩ ቴሶ፤ ፕሬዚዳንት ግርማ የሕግ መወሰኛ ም/ቤት ፕሬዚዳንት…
Read 3861 times
Published in
ዜና
ለመነኰሳቱ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብና የአልባሳት እርዳታ ጥሪ ቀርቧልበሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ዓዲ አርቃይ ወረዳ የሚገኘው የጥንታዊው ዋልድባ ደልሽሐ ኪዳነ ምሕረት ማኅበረ ደናግል ገዳም ሴት መነኰሳት ኳሬዳ በተሰኘ ትልና በአካባቢው በብዛት በሚፈላው ምስጥ መቸገራቸውን ለገዳሙ የራስ አገዝ ልማት ርዳታ ለማሰባሰብ የተቋቋመው…
Read 6692 times
Published in
ዜና