ዜና
ግብረሰዶም ከሚገመተው በላይ በከፍተኛ መጠን እየተስፋፋ ነውአብዛኞቹ የከተማዋ ማሳጅ ቤቶች የወሲብ ንግድ እንደሚያጧጡፉ ታውቋል ከ3600 በላይ ህገወጥ ልማዶችና የወሲብ ድርጊቶች የሚፈፀምባቸው ቤቶች አሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ፖሊሶችና ነጋዴዎች የአነቃቂ እፆች ተጠቃሚ ናቸው በእርቃን ጭፈራ ቤቶች ደጃፍ ከሚቆሙ መኪኖች አብዛኛዎቹ የመንግስትና የንግድ…
Read 89898 times
Published in
ዜና
ልማት ጽ/ቤት ንብረት ተዘርፏልበኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽ/ቤት ለግንባታ የሚያገለግሉ ብረቶች በተደጋጋሚ መዘረፋቸውን የተናገሩት የጽ/ቤቱ የቀድሞ ንብረት ቁጥጥር ሠራተኛ ወ/ሮ አልማዝ ወ/አማኑኤል፤ ከ800ሺ ብር በላይ የሚያወጣ የፅ/ቤቱ ንብረት ቢዘረፍም እስካሁን ጉዳዩ በሃላፊዎች ቸልተኝነት እልባት እንዳላገኘ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡…
Read 5172 times
Published in
ዜና
በተለምዶ አጠራሩ አስራ ስምንት ልኳንዶ 07 ሰፈር በሚባለው አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች የገና በአል እለት ውሃ ከሚቀዱበት ባንቧ ድንገት ደም በመፍሰሱ መደናገጣቸውን ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ አብዛኛውን ጊዜ የአካባቢው ውሀ ለሁለትና ለሦስት ቀን እንደሚጠፋ የገለፁት የአካባቢው ነዋሪ ወ/ት ህይወት መለሠ፤የገና በአል ሰሞን…
Read 7639 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ የምልአተ ጉባኤ ስብሰባውን የፊታችን ሰኞ፣ እንደሚያካሂድ ተገለጸ፡፡ በሲኖዶሱ አቸስኳይ ምልአተ ጉባኤ ስብሰባ፣ በሀገር ውስጥ እና በሰሜን አሜሪካ በስደት በሚገኙት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት መካከል በተጀመረው የዕርቅና ሰላም ውይይት ቀጣይነት ላይ በመነጋገር ዐቢይ ትርጉም ያለው…
Read 6751 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 January 2013 09:18
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ አበባ በማስተርስ ደረጃ ማስተማር የሚያስችለው ስምምነት ተፈራረመ
Written by መታሰቢያ ካሣዬ
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ አበባ በህብረተሰብ ጤናና በቢዝነስ አስተዳደር በማስተርስ ደረጃ ለማስተማር የሚያስችለው ስምምነት ትናንት ተፈራረመ፡፡ ዩኒቨርሲቲው የስምምነት ሰነዱን የተፈራረመው ኤቢኤች ሰርቪስ ከተባለና በስልጠና፣ በጥናትና ምርምር፣ በጤናና በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፎች እንዲሁም በፕሮግራምና ፕሮጀክት ትግበራ ላይ ከሚሠራ የግል ኩባንያ ጋር ነው፡፡ የጅማ…
Read 4973 times
Published in
ዜና
አንዱአለም ተገኝ ወደ ሳኡዲ አረቢያ የሄደው 20ሺ ብር ለኤጀንሲ ከፍሎ እንደሆነ ይናገራል -ለተለያዩ የግል ወጪዎቹም 5ሺ ብር አውጥቷል፡፡ ይሄን ሁሉ ገንዘብ ያወጣው ሳኡዲ አረቢያ በሹፍርና እንደሚቀጠርና ደሞዙም 28ሺ ብር እንደሆነ ከኤጀንሲው ስለተነገረው እንደነበር ይገልፃል፡፡ ሆኖም እዚያ ሲደርስ ቃል የተገባለትን አላገኘም፡፡…
Read 5839 times
Published in
ዜና