Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Saturday, 17 November 2012 10:23

ሕብረት ባንክ 300 ሚ. ብር አተረፈ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሕብረት ባንክ ካለፈው ዓመት በ200 ሚ.ጂ የሚበልጥ ገቢ በማሰባሰብ፤ 300 ሚ.ብር ብር አተረፈ፡፡ በዓለም አቀፍና በአገር ውስጥ የኢኮኖሚ ችግሮች ቢኖሩም የደንበኞችን ፍላጐት በመጠበቅ ዓመቱን በስኬት ማጠናቀቃቸውን የጠቀሱት የዲሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር፤ አምና የነበረውን 6.1 ቢሊዮን ብር ተቀማጭ ሂሳብ በማሳደግ፣ 6.8 ቢሊዮን…
Rate this item
(1 Vote)
በጋና አክራ በተካሄደው 18ኛው የዓለም ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ጉባኤ የ“ወርልድ ውሜን ትሬድ ፌር አፍሪካ” ዳይሬክተር ወ/ሮ መቅደስ መኩሪያ የክብር ሽልማት የተሸለሙ ሲሆን ኢትዮጵያ 20ኛውን የዓለም ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ጉባኤ በ2014 ዓ.ም እንድታዘጋጅ ተመርጣለች፡ በጋናው ጉባኤ የመቀሌ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ሦስት…
Rate this item
(1 Vote)
ብር ሳይዙ በአዋሽ ካርድ መገበያየት ይቻላልበግል ባንኮች ምሥረታ ቀዳሚ የሆነው አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ ባለፈው ዓመት ከታክስ በፊት 531 ሚሊዮን ብር ማትረፉን እንዲሁም 394.4 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የባንኩ ጠቅላላ ገቢ ከ1.1 ቢሊዮን ብር በላይ፣ የባንኩ የተከፈለ ካፒታል ከ912…
Rate this item
(7 votes)
ኢህአዴግ ሚዲያውን ለምርጫ ቅስቀሣም ሆነ ፖሊሲውን በስፋት ለህዝቡ ለማድረስ እየተጠቀመበት እንደሆነና በፓርቲው ንብረትና በኢትዮጵያ ህዝብ ንብረት መካከል ያለው ልዩነት እንደማይታወቅ በመግለፅ ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ የሚያቀርቡትን አቤቱታ ተቀባይነት የለውም ያሉት ኃላፊው፤ ህዝቡ ኢህአዴግን መንግስት አድርጐ ሲመርጥ ፖሊሲውን በስፋት እንዲያስተዋውቅ እውቅናና ይሁንታ ሰጥቶታል…
Rate this item
(8 votes)
በቁጥጥር ሥር በዋሉት ተጠርጣሪዎች ላይ ፖሊስ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆ ምርመራውን እያካሄደ መሆኑም ታውቋል፡፡ ከፍተኛ ገንዘብ ያወጣሉ የተባሉት እነዚህ ንብረቶች በሞያሌ በኩል ወደ ኬኒያ ተወስደው ሊሸጡ በዝግጅት ላይ እንደነበሩና ዕቃዎቹን በሞያሌ በኩል ወደ ኬኒያ የሚያጓጉዙ ተረካቢዎችም እንዳሉ ተጠቁሟል፡፡ ፖሊስ በጉዳዩ ላይ…
Rate this item
(5 votes)
እሱም ስላለቀ ተጨማሪ ብድር እየፈለግን የደረሰውን እያስረክብን ነው፡፡ ውላችንን ለመፈፀምና ለቀጣይ ገበያ ስንል በኪሳራ እናስረክባለን፡፡” ብለዋል - አቶ ሰለሞን ታሪኩ፡፡ “በዶላር የምንዛሬ ለውጥ፣ በመለዋወጫዎች መናር፣ በመኪና ቀረጥ መጨመርና በሌሎች ምክንያቶች የገንዘብ እጥረት ገጥሞናል፡፡ 120ዎቹን ደንበኞች ገንዘብ ፈልገን በራሳችን ኪሳራ እናስረክባለን፡፡…