Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(8 votes)
ጠ/ሚ ሃይለማርያም ደሳለኝ ለምክር ቤቱ አቅርበው ያፀደቁትን አዲስ የካቢኔ አደረጃጀት እንዴት ያዩታል? ከዚህ በፊት ሰምቼ ነበር፤ ሶስት ቦታ እንክፈለው የሚለውን፡፡ በዛን ጊዜ ግን ስምምነት ላይ አልተደረሰም፡፡ በአንድ ነገር ላይ ግን ስምምነት ላይ ተደርሶ ነበር፡፡ አዲስ የሚመጣው ጠ/ሚኒስትር ማንም ይሁን ማን…
Rate this item
(4 votes)
ኃላፊነቴን ከህዝቡ ጋር በአግባቡ እወጣለሁ - ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምሹመቱ ኢህአዴግ ያለበትን የፖለቲካ ሽኩቻ ለማስታገስ ያደረገው ነው የተሰጠው ሹመት በብቃት ላይ የተመሰረተ አይደለም ሹመቱ የቀድሞ ጠቅላይ ሚ/ር አሻራ አለበት (ተቃዋሚዎች) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከትናንት በስቲያ ያፀደቀውን የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት፣ የውጭ…
Rate this item
(2 votes)
ከቦሌ ድልድይ ተነስተው በተለያዩ አቅጣጫዎች የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ታክሲዎች በሚያስከፍሉት እጥፍ ታሪፍ ተገልጋዮች መማረራቸውን ገለፁ፡፡ የታክሲ ሹፌሮች እንደሚሉት፤ በቦሌ መንገድ ሥራ የተነሳ የሚጓዙበት ርቀት በመጨመሩ እየጠየቁት ያለው ክፍያ አግባብ ነው፡፡ የአዲስ አበባ መንገድ ትራንስፖርት በበኩሉ፤ ታክሲዎቹ ያደረጉትን የታሪፍ ጭማሪ እንደማያውቅና…
Rate this item
(3 votes)
ከአንድ ሺ በላይ የሚሆኑ የሚኒስትር መ/ቤቶች የኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዎች የደሞዝ ልዩነት ቅሬታ አሰሙ፡፡ “ሁላችንም የህዝብ ግንኙነት ሠራተኞች ብንሆንም ጥቂት ሠራተኞች በመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ፅ/ቤት ስልጠና ስለተሰጣቸው ብቻ ከፍተኛ የደሞዝ ጭማሪ ይደረግላቸዋል” ብለዋል - ቅሬታ አቅራቢዎቹ፡፡ በኮሙኒኬሽን ፅ/ቤት ለ13 ቀናት የሚሰጠውን ስልጠና የተከታተለ…
Rate this item
(7 votes)
የገዥው ፓርቲ አፈናና ጭቆና መባባሱና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ..በውይይቱ ላይ የሚነሱ ነጥቦች ናቸው የፓርቲው ልሳን “ፍኖተ ነፃነት” ጋዜጣ በአገሪቱ በየትኛውም ማተሚያ ቤት እንዳትታም መታገዷን ፓርቲው አስታወቀአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በአገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ላይ ነገ በጽ/ቤቱ ውይይት ሊያካሂድ ነው፡፡ ለውይይቱ መነሻ…
Rate this item
(3 votes)
በመጪው ግንቦት ወር በሚካሄደው የአካባቢና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ ከመወያየታችን በፊት በምርጫው ዲሞክራሲያዊነትና ነፃ መሆን ላይ ልንወያይ ይገባል በሚል ለምርጫ ቦርድ በደብዳቤ ጥያቄ ያቀረቡ 34 ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ የምርጫ ምልክት ውሰዱ መባሉን ተቃወሙ፡፡ በምርጫ ቦርዱ ላይ እምነት…