Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Saturday, 01 September 2012 11:00

ጐርፉ የሰው ልጅ ሕይወት

Written by
Rate this item
(0 votes)
…እነይ ስላስ፤ ቆራቢ እና ቤተስኪያን ሳሚ ሆነው ልጆቻቸውን እያስተማሩ ማሳደግ ጀመሩ፡፡ ኑሮአቸው አስቸጋሪ እንደሆነ ስለሚያውቁ… መፍትሄው ልጆቻቸውን አስተምረውና ቀጥተው ሲያሳድጓቸው እና ሲጦሯቸው እንደሆነ ይታያቸዋል፡፡ ሶስቱ ልጆቻቸውን ከተለያዩ ሰዎች ከወለዱ በኋላ፤ ልጅ መውለድ ይበቃኛል ብለው የተወለዱትን አስተምሮ ማሳደግን የህይወት ተልዕኮአቸው አድርገው…
Rate this item
(2 votes)
በ1919 ዓ.ም በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ የተፃፈው የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር ለንጉሱ አክብሮቱን ገልፆ፣ አርበኞቹን አድንቆ፣ የአገሪቱ ነፃነት እንደማይደፈር አጽንኦት ሰጥቶ፣ ለዚህም የአገሪቱ መልክዓ ምድር አቀማመጥ ተራራው ሸንተረሩ አስተዋጽኦ እንደሚያደርጉ አመልክቶ ሲያበቃ ድል አድራጊው ንጉሣችን ይኑርልን ለክብራችን፡፡ …ይላል፡፡ በ1968 ዓ.ም በአሰፋ…
Saturday, 01 September 2012 09:59

ህዝብ አዋሽ ነው፣ የአዋሽ ማዕበል!! ነ.መ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ሞት ሳይሞቱት ነው እሚለመድ”፣ ሲባል ዋዛ መስሎኝ እኔ ለካ የምሩን ሲመጣ፣ አንጀት - ይቆርጣል ሰው - መጥኔ! ልብ - ያደማል የሰው ጠኔ! ልብ - ይሰብራል ሐዘን ወይኔ!! ሌት ተቀን እንደነደደ፣ ብቻውን የጨሰ ሶታ ሞትን አላቀደ ኖሮ፣ የማታ ማታ ሲረታ ያገር…
Rate this item
(0 votes)
ከጥቂት ሳምንታት በፊት ከጠ/ሚኒስትሩ ህመም ጋር በተያያዘ እኔና ጥቂት ጓደኞቼ ሰውየው በሞት ቢለዩን የዚህች አገር ዕጣ ፈንታ ምን ይሆናል? እየተባባልን እንዳብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ስንጨነቅ ነበር፡፡ ደግነቱ እነዚያ ትናንትና ስንወያይባቸው የነበሩትና ሊፈጠሩ ይችላሉ ብለን ያሰብናቸው ስጋቶቻችን ዕውን ባለመሆናቸው ተመስገን ብያለሁ፡፡ ዛሬ የጠቅላይ…
Rate this item
(0 votes)
በተወለዱ በ76 ዓመታቸው በተሾሙ በኻያኛ ዓመት ዘመነ ፕትርክናቸው ሐሙስ ከንጋቱ 11 ሰዓት በደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሥርዓተ ቀብር በመጪው ሐሙስ ይፈጸማል፡፡ረቡዕ ነሐሴ 16 ቀን 2004 ሰባት ሰዓት ላይ…
Rate this item
(0 votes)
የአውስትራሊያዋ ሜልቦርን ቀዳሚ ደረጃ ይዛለች መቀመጫውን እንግሊዝ ያደረገውን “ኢኮኖሚስት ኢንተለጀንስ ዩኒት” በአለም ላይ የሚገኙ አንድ መቶ አርባ ከተሞች ላይ ባደረገው የኑሮ አመቺነት ጥናት የአውስትራሊያዋ ሜልቦርን እጅግ ለኑሮ አመቺ ከሆኑ የዓለም ከተሞች ቀዳሚነቱን ስትይዝ፤ የባንግላዴሽ ዋና ከተማ ዳካ ለኑሮ የማትመች የመጨረሻዋ…