ዜና
“መኪና መገጣጠም የመከላከያ ስራ ሊሆን አይገባም” - አቶ ሙሼ ሰሙ “ሠራዊቱ ቀዩን መፅሐፍ መመሪያው ማድረጉ ገለልተኛ አለመሆኑን ያመለክታል” - አቶ ገብሩ አስራት “በዚህ ወቅት የወታደሩን አቅም ማሳየቱ ለምን አስፈለገ?” - ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ “ከዚህ የበለጠ በጣም የሚያስፈራራ የደርግ ሰልፈኞች አይቼ…
Read 8723 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 February 2013 11:48
የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና የእነ አንዷለም አራጌ የይግባኝ ውሳኔ በ40 ቀን ተራዘመ
Written by Administrator
በከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት በሽብርተኝነት ወንጀል ተጠርጥረው የተፈረደባቸውና በማረሚያ ቤት የሚገኙት የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና የአንድነት ዋና ፀሐፊ የእነ አንዷለም አራጌ የይግባኝ ጉዳይ ለ40 ቀን ተራዘመ፡፡ ባለፈው ወር ክርክሩ ለውሳኔ ተቀጥሮ የነበረ ሲሆን የአንድነት ፓርቲ የባህር ዳር አመራሮች ሻምበል…
Read 4985 times
Published in
ዜና
የስድስተኛው ፓትርያሪክ አስመራጭ ኮሚቴ፤ ካህናትና ምእመናን ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባት ሊኾን ይገባል የሚሉትን ዕጩ እንዲጠቁሙ ያወጣው የስምንት ቀን መርሐ ግብር ትላንት፣ ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ የተጠናቀቀ ሲሆን ለፓትርያሪክነት የተጠቆሙት ዕጩዎች ዛሬ ይለያሉ፡ እግዚአብሔር ለቤተ ክርስቲያን ቅን መሪ…
Read 5166 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 February 2013 11:43
የ“መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” ውይይት አዘጋጆች ተሣታፊውን ይቅርታ ጠየቁ
Written by ዓለማየሁ አንበሴ
የካቲት 30 በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ ይደረጋል ተቃውሞው በጣልያን መንግስት ላይ ያነጣጠረ ነው በሰማያዊ ፓርቲ አዘጋጅነትና ስፖንሰር አድራጊነት ባለፈው እሁድ በብሔራዊ ቲያትር በፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” መጽሐፍ ላይ የተደረገው ውይይት ተሳታፊዎችን ቅር በማሰኘቱ አዘጋጆቹ በይፋ ይቅርታ ጠየቁ፡፡…
Read 5185 times
Published in
ዜና
‹‹ዶክመንታሪው በፍርድ ሂደቱ ላይ ጫና እየተፈጠረ መኾኑን ያስረዳል›› (የተከሳሽ ጠበቃ) ‹‹ባለቤቴን የበለጠ እንዳከብረው አድርጎኛል›› (የአቡበከር አሕመድ ባለቤት) ‹‹ሚዲያው ፈርዷል፤ከዚህ በኋላ ዳኞች የሚወስኑትን ለመገመት አይከብድም››(የሕግ አማካሪ)‹‹በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት የተረጋገጠውን የእምነት ነጻነት በመቃረን፤ የተለየ እምነት፣ አስተሳሰብና አሠራር እንዳይኖርና ሃይማኖታዊ መንግሥት መመሥረት የሚል…
Read 7585 times
Published in
ዜና
ከአንድ ቤት የሦስት ሰው ሕይወት አልፏልከትናንት በስቲያ ሌሊት መሃል ፒያሣ ላይ በተነሳ ድንገተኛ የእሳት አደጋ የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣ የሰላሳ ሰባት አባወራ የመኖሪያ ቤቶችና አራት ተሽከርካሪዎች ሙሉ በሙሉ በቃጠሎው ወድመዋል፡፡በተለምዶ ሠራተኛ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ጥር 30 ቀን 2005 ዓ.ም…
Read 7301 times
Published in
ዜና

