ልብ-ወለድ
ጸባይዋ ግርም ይለኛል፡፡ አንዳንዴ ያበደች ይመስለኛል፡፡ቢሆንስ ምን ይደረጋል! አያድርስ ነው፡፡ ፍቅርዋ ነበልባል፣ ጨዋታዋ አጥንት ድረስ የሚዘልቅ ትዝታ ያለው ነው፡፡ ከዚያ ዉጭ ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም፤ እራስዋ ፈልጋኝ መጥታ፣ ራስዋ ነዝናዛ ሆነችብኝ፡፡ፌቨን ውበት አላት፤ ገርነትም አይባታለሁ፤ ነጭናጫነቷን ግን መናገር ይቸግራል፡፡ ውሃ…
Read 2405 times
Published in
ልብ-ወለድ
የአጭር አጭር ልብወለድ አንጀት የራቃት ጠይም ጉብል ናት። ሥጋ ቅብ ተክለ አቋሟ ከአንጀቴ ገብታ ለመጎዝጎዝ፣ ከስሜቴ ወለል ላይ ለመነጠፍ ተራድቷታል፡፡ አንኳኩ ይከፈትላችኋል የሚለውን መለኮታዊ ትእዛዝ በአፊጢሙ ተክላ፣ ድንገት የልቤን እልፍኝ በርግዳ ዘው አለች፡፡ ከእንስቶች መንደር ፀጉረ ልውጥ ሆና፣ ዐይኔን አጥበረበረችኝ።…
Read 2199 times
Published in
ልብ-ወለድ
"ጓድ ብሬሽቤቭ! የቀረበብዎት ክስ መስከረም 3 ቀን የፖሊስ አባል የሆኑትን ጓድ ዚጂን ጨምሮ የተወደዱና የተከበሩ ያገር ሽማግሌ አልያፓቭ፣ የሰላም አስከባሪው ኦቦ ኤፊሞቭ፣ በምስክርነት በቀረቡት ኢቫኖቭ እና ጋቭሪሎቭ እንዲሁም ሌሎች ስድስት የመንደሩ ነዋሪዎች ላይ ያልተገባ ዘለፋ፤ ከዚያም አልፎ ጉልበት ሁሉ ተጠቅመዋል…
Read 2064 times
Published in
ልብ-ወለድ
የመስከረም ፀሐይ የዝናቡን ሃይል አሸንፎ ሲወጣ፣ ውበቱም ስሜቱም ደስ ይላል፡፡ ከአዲስነቱ ስሜት ከተስፋው ርችት ጋር ተያይዞ ሁሉ ነገር ይቆነጃል፡፡ ሰማዩ ብሩህ፣ ምድሩ ዐደይ አበባ መስሎ ሲታይ፣ ነፍስን የሚነሽጣት አንዳች ተፈጥሯዊ ሃይል አለ፡፡ ትዝታም ናፍቆትም ደስታም ሰቀቀንም ተቃቅፈው የሚሰነብቱባት ወር ናት፡፡…
Read 2160 times
Published in
ልብ-ወለድ
"--አብሮ መቆም ትከሻ መለካካት መስሎናል። ካልተጠፋፋን መኖር የምንችል አይመስልም። ይህ ደሞ ሰላምና ፍቅር በሚሰብኩ የእምነት ተቋሟት ዘንድ ተግባራዊ ሲሆን ትርፉ ተስፋ መቁረጥ ነው። “ሐሰተኛው በእምነት ስም” ይህ ማህበረሰባዊ ችግራችን ላይ የድርሰትን ጠሀይ አውጥቶ በገሀድ እንድንፈታተሽ ፤ በሀቅ እንድንተዛዘብ እድል የፈጠረ…
Read 2060 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከላንጋኖ ሀይቅ ወደ ሰሜን መለስ ብሎ የተሠራው ካምፕ፤ ቀን ቀን ስለሚሞቅ ድንኳኖች የተተከሉት የግራር ዛፎችን ጥላ እያደረጉ ነው፡፡ ከዚያ ሌላ ምግብ ማዘጋጃና የተለያዩ ቢሮዎች ከፊሉ በጣውላ ተሠርቷል፡፡ ጐማ ተገጥሞላቸው እንደ ተሳቢ በየሥፍራው እየተሳቡ የሚወሰዱ ቅንጡ ቤቶችም አሉ፡፡ ጉልማና ጓደኞቹ በድሪልንግ…
Read 2220 times
Published in
ልብ-ወለድ