ልብ-ወለድ

Monday, 18 December 2017 13:21

“የታጠፉት ገፆች”

Written by
Rate this item
(6 votes)
 …. ለእሱ እውነት ያለው አየር ላይ ነው፡፡ አየሩን እንጂ በቴሌቪዥን የሚቀርበውን አየር ትንበያ ፈፅሞ አያምንም፡፡… ሰዎች በአንደበታቸው የሚናገሩት መቶ ፐርሰንት ውሸት እንደሆነ ያውቃል፡፡ በአንደበታቸው ሲጎርሩ ፊታቸውን በጥሞና ያጠናል፡፡ አይን አይናቸውን። እንደ አይን ሀኪም፡፡…ተረማምደው ደረስን ከሚሉበት የበለጠ አረማመዳቸውን ያነባል፡፡ እውነት እንዳላቸው…
Monday, 18 December 2017 13:20

“የታጠፉት ገፆች”

Written by
Rate this item
(2 votes)
 …. ለእሱ እውነት ያለው አየር ላይ ነው፡፡ አየሩን እንጂ በቴሌቪዥን የሚቀርበውን አየር ትንበያ ፈፅሞ አያምንም፡፡… ሰዎች በአንደበታቸው የሚናገሩት መቶ ፐርሰንት ውሸት እንደሆነ ያውቃል፡፡ በአንደበታቸው ሲጎርሩ ፊታቸውን በጥሞና ያጠናል፡፡ አይን አይናቸውን። እንደ አይን ሀኪም፡፡…ተረማምደው ደረስን ከሚሉበት የበለጠ አረማመዳቸውን ያነባል፡፡ እውነት እንዳላቸው…
Monday, 18 December 2017 13:15

የተመራቂው ወግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
(የአጭር አጭር ልብ ወለድ) ሰፈሪቱ በሰው ተጎርሳለች፡፡ ምኗም አይታይ፤ ሰው ብቻ! እቅፍ አበባ የታቀፉ ሰዎች! የተመራቂዎች ቤተሰብ፣ ዘመድ አዝማድ፣ ጓደኛ! … ግቢው ውርወሩን ተነፍጓል፤ስለሚሸኛቸው ተማሪዎች የተከዘ ይመስላል፡፡ መመረቂያ አዳራሹ ጠቁሯል። በጥቁር ጋዋን፣ በጥቁር ኮፍያ፡፡ … ስሙ ተጠራ፤ የግቢው አንደኛ ‹ሰቃይ!›ጭብጨባ፣…
Rate this item
(3 votes)
ማስታወሻበጁላይ 1903 በብራዚል ሳኦፖሎ የተወለደው ኦርጂነስ ሌሳ፤ በጋዜጠኝነቱ እንዲሁም በአጭርና ረዥም ልብ ወለድ ደራሲነቱ ይታወቃል፡፡ ይህ “ሸረሪቷ” በሚል ርዕስ የቀረበው አጭር ልብወለድ፤ በ1946 ዓ.ም ከታተመው “Omelet in Mobai” ከሚል የአጭር ልብወለድ ስብስብ ስራዎቹ የተወሰደ ነው፡፡ ------------ “ለድርሰትህ መነሻ የሚሆን ታሪክ…
Sunday, 03 December 2017 00:00

“ማንን ላግባ?”

Written by
Rate this item
(4 votes)
 የመነፅሩ - ብርጭቆ ውፍረትና ጥልቅ አተያዩ፤ ተመራማሪ ምሁር እንጂ የኔን ቀላል ጉዳይ የሚያደምጥ ሰው አልመሥል አለኝ፡፡ በዚያ ላይ ቅላቱና እጆቹ ላይ በተለይ ከክንዱ ወደ ክንዱ ሳየው ፀጉሩ ጥቅጥቅ ያለ ደን መሥሏል፡፡ ክልስ ነገር ይመሥላል፡፡ ያው ጣሊያን፤ አርመን ነገር!“ዋናው ምክንያትህ ምንድን…
Sunday, 26 November 2017 00:00

የፆም ከንፈር…!

Written by
Rate this item
(8 votes)
ግርም ይለኛል፡፡ድንቅ፡፡ነገ…ዛሬን… አለመምሰሉ፡፡ዛሬ ደግሞ … ትናንትን፡፡***እንደ እኔ አይነት ብርታት ያላት ሴት ካለች … ፀሐይ ቅናቷ አይጣል ነው፡፡ በቁመቴ ልክ ያሰራሁት መስተዋት ቄንጠኛው … ስወለድ እንዲህ ሆኜ እንደመጣሁ … ሲያሳብቅ በለውጡ ተገረምኩ፡፡ልቅም ያልኩ ቆንጆ ነኝ፡፡ሁለመናዬን ውድድድድ አደርገዋለሁ፡፡ሴትነቴን በአግባቡ እየተጠቀምኩ እንደሆነ ይሰማኛል…