ልብ-ወለድ
«በአንድ ምሽት የተገመደዉ የወዳጅነት ትስስሮሽ፣ ለበርካታ ዓመታት ሊዘልቅ በቅቷል።»በወረቀት ላይ ፃፈዉ፤ በሚነበብ መልኩ አሰፈረዉ። ግን የ’ርሱንና የጨረቃን ወዳጅነት ቢተርክ፣ማን ያምነዋል፤ማንስ «ዕዉነት ነዉ!» ብሎ ይቀበለዋል? ግራ ገባዉ። ትዝታዉን ለማስፈር ወረቀትና ብዕር አሰናኘ፤ አሰናኝቶም ታሪኩን ይፅፍ ቀጠለ፤ የተገናኙበትን ቀን ተረከ...«ከበርካታ ዓመታት በፊት፣እኔ…
Read 6412 times
Published in
ልብ-ወለድ
አስክሬኑን ሳየው አሳዘነኝ፡፡ ኩርምት ብሎ ወድቋል። ከአይኑ ሥር ቁልቁል ወደ ጉንጮቹ የወረደው እንባ መስመር ሰርቷል፡፡ ዓይኖቹ ተከድነው፣ የታች ከንፈሩ ቆሥሏል፡፡ ምናልባት በሰራው ሥራ ቁጭት፣ ነክሶት ይሆናል፡፡ እግሮቹ አካባቢ በተለይ ተረከዙ፣ ተሰነጣጥቋል። ብርድና ቁር የተፈራረቀበት ዓይነት፡፡ መንገደኛው ሁሉ አገላብጦ አይቶ ትቶታል።…
Read 7146 times
Published in
ልብ-ወለድ
Sunday, 09 July 2017 00:00
‹‹የከተማው ዘላን››
Written by ድርሰት - ኦ . ሄንሪ ትርጉም - ፈለቀ አበበ arthabesha@gmail.com
...አሁንም ነጻ ነው! አላሰሩትም! ወይ ጉዱ! ካሁን በኋላስ እስከ መቼ በነጻነት መከራውን እያየ ይኖር ይሆን!ሶፒ፤ በማዲሰን አደባባይ ተጎልቶ ያለ እረፍት ይቁነጠነጣል፡፡ ክረምት መግባቱን የሚጠቁሙ ምልክቶች ይስተዋላሉ፡፡ አዕዋፍ ወደ ደቡብ አቅጣጫ እየከነፉ ነው፡፡ የቤት እመቤቶች ካፖርትና ወፍራም ሹራብ እንዲገዙላቸው ለባሎቻቸው ትሁት…
Read 5319 times
Published in
ልብ-ወለድ
(ደራሲ አዳም ረታን ጨምሮ ሌሎች ዕውቅ ጸሐፍያን ከተሳተፉበትና ዛሬ ለንባብ ከበቃው “አማሌሌ እና ሌሎች” ከተሰኘ መድበል ውስጥ ለዛሬ የሌሊሳ ግርማን እንዲህ አቅርበናል)ሀገሪቱ አድጋለች የሚባለው ለካ እውነትም በቁመት ነው!. . . ሠላሳኛው ፎቅ ላይ ነው ሼባው የሚኖረው፡፡ ዛሬ መብራት በመጥፋቱ ምክኒያት…
Read 4945 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከእልህ አስጨራሽ ቢሮክራሲያዊ ውጣ ውረድ በኋላ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነዴን የምቀበልበት የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ደርሻለሁ። ጉዳዬ ወደተመራበት ቢሮ በተስፋ ጢም ብዬ ገባሁ፡፡ፍፁም ያልጠበኩት ምላሽ ነበር የጠበቀኝ----“--አንዳንድ መረጃዎችህ የህጋዊነት ክፍተት ይታይባቸዋል---ማጣራት የሚገባን ጉዳይ ስላለ--” “መቼ ነው ተጠርቶ ጉዳዬ እልባት የሚያገኘው» ግልፍ ብዬ…
Read 4338 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዳልች፤ እንጢጥ ያለ ጥጋበኛ ነው፡፡ ....የሰው ማሳ ገብቶ ሰብል ሲያወድም፤ ሴት ወይም ጉብል ሊከለክለው ከመጣ፣ ቀጥ ያሉ ጆሮዎቹን ወደ ጋማው ልጎ፣ ወደ አባራሪው ይንደረደራል፡፡ . . . እንግዲህ እየጮሁ መሮጥ የአባራሪው ፋንታ ይሆናል፡፡ ደሞ ክፋቱ መንጋውን የመምራት ሀይሉ ነው፡፡ ከተከተሉት…
Read 4496 times
Published in
ልብ-ወለድ