ልብ-ወለድ
የህይወት ትርጉም ምንድን ነው? በሚል ዘወትር እብሰለሰል ነበር፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ህይወት ትርጉም ኖራት አልኖራት የራሷ ጉዳይ! በሚል ማሰቤን እርግፍ አድርጌ ትቼዋለሁ፡፡ በህይወት ውስጥ ያለኝ ሚና የተመልካችነት ከሆነ ሰነባበተ። እናም ለኔ ህይወት ማለት በምድር ላይ ለሚታይ ትርኢት የመግቢያ ትኬት ናት፡፡…
Read 4317 times
Published in
ልብ-ወለድ
በአንድ ዘመን በሩቅና ሩቅ ቦታ …. ሁለት ጨቅላዎች …….. ከየአባታቸው ወገብ ተስፈንጥረው …… ከእናታቸው ስጋ … ስጋ ነስተው …… የአብ እስትንፋስን ወርሰው …….ወዲህ መጡ - ወደ እናት ሀገር ጦቢያ፡፡…….ሞሳዎቹ አፈሩን ፈጩ፣ ውሃዋን ተራጩ፤ ጥርሷን ነክሳ ከሌላት ሞጣ /አጣ ሳይሆን ያንች…
Read 3899 times
Published in
ልብ-ወለድ
አባታችን ቀብራራ ነው፡፡ አንቀባርሮ ነው ያሣደገን፡፡… ግን ደሞ ነጭናጫ ነው፡፡ አንዳንዴ ወፈፍ ያደርገውና ያልሆነ ነገር ያመጣል፡፡… ዐውደ ዓመት ግን ሁሌ እንዳሥደሠተን ነው፡፡ ልብስ የሚገዛልን መርጦና አሥመርጦ ነው፡፡ በግ ይሁን ፍየል፤… ዶሮ ይሁን ቅርጫ አይኑን አያሽም!... በጓደኞቻችን ፊት ሁሌ እንደኮራን ነው፡፡ገንዘብ…
Read 4305 times
Published in
ልብ-ወለድ
ወደ አውሮፕላን ማረፍያው የደረሰው በጊዜ ነበር፡፡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ በሙሉ አድርጓል፡፡ የደቡብ አፍሪካው አየር መንገድ የበረራ ቁጥር 892 አውሮፕላን፣ አዲስ አበባ የሚገባው ልክ ከጠዋቱ 4 ሰዓት ከ 15 ደቂቃ መሆኑን ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ በዚያ አውሮፕላን አንዲት ህጻን ልጅ አቅፋ በምታመጣው አሻንጉሊት ውስጥ…
Read 3747 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሶስተኛዬን ደብል ጂን አጋምሼዋለሁ፡፡ … በድሉ ከተቀመጠበት ተነስቶ ከጎኔ ተቀመጠ - የጎን ውጋት፡፡ ቸስ ብሏል፡፡ ሞቅ ሲለው ታሪክ ማውራት ይወዳል፡፡ የአያቱን ታሪክ፡፡ የአያቱን የሆዳምነት ታሪክ፡፡ በማንኛውም ድግስ ቦታ የአምስት ሰው ኮታ ነበር የሚቀርብላቸው፡፡ የበሬ ታፋ፣ ሽንጥ፣ …….. ሲጥ! ያደርጉ ነበር……
Read 4417 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ሄሎ!....” አለኝ ለስለስ ያለ፣ ለአቅመ ትዳር ከደረሰች ሴት የሚወጣ የሚመስል ድምጽ፡፡“ሄሎ.... እንዴት ነሽ”“አለሁ... ማን ልበል”“እ.. ስልኬን አላየሽውም እንዴ?”“ይቅርታ ቀፎ ስለቀየርኩ ይሆናል፤ ቁጥር ብቻ ነው ያወጣልኝ....” ትህትናዋ ደስ ሲል!“ጎረቤቴን ሀይ!.......ልበል ብዬ ነው..... የቅርብ እውቂያ የለንም.....”“ምነው ቅር አለሽ?”“አይ!... ምን ማለት እንዳለብኝ ጠፍቶብኝ…
Read 6426 times
Published in
ልብ-ወለድ