ልብ-ወለድ

Rate this item
(13 votes)
(በቅርቡ ለንባብ ከበቃው “ራሴን አጠፋሁ እና ሌሎችም”የአጭር ልብ ወለድ መድበል የተወሰደ)ከዕለታት አንድ ቀን…ከአገሮች በአንዷ…ይህ የፈጠራ አፈ ታሪክ አይደለም፡፡ ትክክለኛው ነገር የሆነበትን ስፍራና ጊዜ በመጥቀስ ክስተቱን መተረክ ነው፡፡ ጊዜው ከክርስቶስ ልደት በኋላ በሆነ ወቅት፣ ስፍራው ደግሞ በምድር በሆነ ቦታ፡፡ ጊዜና ስፍራውን…
Saturday, 07 May 2016 13:37

ይበለኝ በገዛ እጄ!

Written by
Rate this item
(9 votes)
ያዕቆብ ይባላል፡፡ ሙሉ ቀን መለሰ “ሰንደቅ ያሰቅላል”ን ለሴት ቢያዜመውም ያዕቆብን በሚገባ ይገልፀዋል፡፡ የአርባዎቹን አጋማሽ እየተሻገረ ቢሆንም ግርማ ሞገሱ፣ቅልጥፍናውና ሽንቅጥቅጥ ማለቱ ገና በሰላሳዎቹ ማለዳ ላይ ያለ ያስመስለዋል፡፡ ተምሯል፤የገንዘብም የዲግሪዎችም ሀብታም ነው፡፡ በአንድ አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ በሚንቀሳቀስ ትልቅ ተቋም ውስጥ በኃላፊነት ደረጃ…
Saturday, 30 April 2016 11:33

የታመመ ብቸኝነት

Written by
Rate this item
(17 votes)
ጐልማሳነቱ ላይመለስ ርቋል፡፡ በጊዜ ፈረስ ሸምጬ ጉልምስናውን ላፍታ ስቤ ሳበቃ “እንካ የዘመን ክፍተቶችህን ሙላ! እንባህን አብስ! የለም አታልቅስ!” አልልው ነገር የቸገረ፡፡የመከራ ስለት የላላ ልቡን እየበጣ! ፀፀቱ ገደብ ጥሶ፤ ከሟሟው ሽንሽን በእንባ ሲለበለብ… ላየ፣ ለታዘበ፤ ሰው ለሆነ ፍጡር ይኼስ ያምማ። ነጭ…
Saturday, 23 April 2016 10:35

የሾላው ጥላ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ሾላው ሽማግሌ ነው፡፡ ሥሩ የተቀመጡትም አዛውንት፡፡ ከሁለት ሰው እቅፍ የሚተርፍ መቀመጫው ተገማምጧል፡፡ ጋደም ብለው ቢያዩት አሥቸጋሪ መልክአ ምድርን ይመስላል፡፡ አዛውንቱ በአንዱ ስንጥቅ ተሸንቁረዋል፡፡ ዕድሜ ቢቋጠሩ እኩያሞች ሳይሆኑ አይቀሩም፡፡ እንደውም አዛውንቱ ባይበልጡ፡፡ ወደ ዘጠና ተጠግተዋል፡፡ ሁልጊዜም ሾላውን ከሳቸው ዕድሜ ጋር ያመሳስላሉ፡፡…
Rate this item
(9 votes)
(ባለፈው ሳምንት ከወጣው ‘ራሴን አጠፋሁ’ ከሚለው የአጭር ልብ ወለድ መድብል የተወሰደ።) ከዕለታት አንድ ቀን በምሥራቅና ምዕራብ መስቀለኛ መንገድ፣ ለሰሜን ቀረብ ብሎ ከደቡብ ደግሞ ትንሽ ራቅ ብሎ አንድ እረኛ ይኖር ነበር፡፡ በርካታ በጎችና ጥቂት በግ ጠባቂ ውሾችም ነበሩት። ይህ እረኛ ሁላችንም…
Saturday, 09 April 2016 10:01

“አይወዱህም!”

Written by
Rate this item
(12 votes)
 “ኡ! ኡ! ኡ! …” ቅልጥ ያለ ጩኸት፡፡“እግዚኦ … ጉድ ጉድ” የተደበላለቀ ጫጫታ፡፡“ምንድነው? ማነው የሞተው?”“ፍቅሩ ነዋ”“የኛ ፍቅሩ?”“አዎ”“ፍቅሩ ተሰቅሎ ሞተ” በመንደሯ ዳርቻ ያለው አስፈሪና አስቀያሚ የቆሻሻ መጣያ የገደል አፋፍ ቀውጢ ሆነ፡፡ ሰዎች በየዓይነቱ ተኮልኩለዋል፡፡ ሁሉም ያወራል፡፡ ከንፈሩን ይመጣል፡፡ ደረቅ አይኑን እየጠራረገ የበለጠ…