ልብ-ወለድ

Saturday, 06 June 2015 14:23

የዕብደት ዋዜማ

Written by
Rate this item
(12 votes)
 “ተራሮች ጫፍ ላይ ጸጥታ ሰፍኗል” ዛፎች ሁሉ ረጭ ብለዋል፡፡ አዕዋፍ በዛፎቹ ላይ አሸልበዋል - ጠብቅ! አንተም አንድ ቀን እንዲህ ጸጥ ትላለህ!!!” የሚል የት እንዳነበብኩት የማላስታውሰው ጥቅስ በተደጋጋሚ በእዝነ ህሊናዬ አስተጋባ፡፡ “ጸጥ ትላለህ” ምን ማለት ነው? በዚህ ስገረም ይባስ ብሎ፣ ከእንቅልፌ…
Tuesday, 26 May 2015 08:36

አዲስ ፍኖት

Written by
Rate this item
(9 votes)
(ካለፈው የቀጠለ) ፍቅሯ ስላልወጣልኝ በአቋሜ ልፀና አልቻልኩም። ሌላ ጊዜ ጥቂት ቆይታ ደግሞ “ለጥፋቴ ይቅርታ ጠይቄ የለ? … ግንኙነታችንን ብንቀጥልና ባሌ ብትሆን ደስ ይለኝ ነበር፡፡ እንዲህ የምጠይቅህ ለሌላ ሳይሆን ስለምትወደኝ ነው፡፡” ፍቅር እንደገና! * * * ላንቺ፡- ስሜቴን መካድ እችላለሁ?! ……
Saturday, 16 May 2015 11:27

አዲስ ፍኖት

Written by
Rate this item
(22 votes)
ላንቺ…እንደምወድሽ ክጄ አላውቅም፡፡ ትላንት አልካድኩም። ዛሬም፣ ነገም አልክድም፡፡ ፍቅርሽ ሰውነት እንዲሰማኝ አድርጓል፡፡ ቀዩ ፊትሽ መስታወቴ ነው፡፡ ሳይሽ እራሴን አያለሁ፡፡ ሳወራሽ ‘ራሴን ያወራሁ ያክል ይሰማኛል፡፡ አፍንጫሽ ቁሞ ሳየው፤ ቅጥና ልክ ባጣው ያንቺ ፍቅር አንድ ቦታ ላይ ቁሞ የቀረው ማንነቴ ትውስ ይለኛል፡፡…
Rate this item
(17 votes)
ስለ ገጣሚነቱ እርግጠኛ ነው፡፡ ገጣሚነትን ከፈጣሪ ያገኘው ፀጋ ነው፡፡ መታገል አስቦ አያውቅም፡፡ በተፈጥሮው ታድሏልና፡፡ ብዙ መጽሐፍት አሳትሟል፡፡ ለምን ስላሳተማቸው መጽሐፍት ሰው ሲወያይ እንደማይሰማ ግን አልገባውም። አምስት አመት ብቻ ነው ያለፈው፣ የመጨረሻውን መጽሐፉን ገበያ ላይ ካዋለ፡፡ እርግጠኛ ነው ስለገጣሚነቱ፡፡ እጣ ፈንታው…
Rate this item
(6 votes)
ወደ አስኳላ ሲሰዱኝ የስደት ሕይወትን አሀዱ አልኩኝ። ከጎጆዬ ተነቅዬ ወደ አዲስ ግዛት በመጓዝ ከየኔታ እግር ስር ሆኜ ሀሁ ማለት ጀመርኩ። የኔታ ከነፍሴ ጋር የነበረችውን ቀጭን ገመድ ለመበጠስ ክርክሩን በማስፋት ጀመሩ። የአቅማቸውን አበጃጅተውኝ ለቀጣይ የሙያ ጓዳቸው አቀበሉኝ። በቅብብሎሽ ሲያገላብጡኝ ሲጠጋግኑኝ አዘገምኩ።…
Saturday, 25 April 2015 10:57

ሁለት ፅንፎች

Written by
Rate this item
(22 votes)
 አያት፡፡ አየችው፡፡ ከአዲሱ ገበያ ወደ ቄራ በምትሄደው 6 ቁጥር አውቶብስ ውስጥ ናቸው፡፡ መጀመሪያ እሱ ነው ያያት፡፡ የቀይ ዳማ ናት፡፡ ውብ የሆኑ ትልልቅ ዓይኖች ታድላለች፡፡ ረዘም ያለ ፀጉር አላት፡፡ ጸጉርዋ የተፈጥሮ ይመስላል፡፡ ግን አርቴፊሻል ነው፡፡ ሂውማን ሄይር! … ቢሆንም አስውቧታል፡፡ ቅንድብዋና…