ልብ-ወለድ
(በአዲስ አድማስ የ15ኛ ዓመት የሥነፅሁፍ ውድድር፤ 3ኛ የወጣው አጭር ልብወለድ)እንባ ማን እንደነገረኝ አላውቅም ወይም የት እንዳነበብኩት ትዝ አይለኝም፡፡ የሴት ልጅ ታላቁ ወዳጇ እና መደበቂያዋ እንባዋ ነው አሉ፡፡ ሁሏም ሴት አልቃሻ ላትሆን ትችላለች፤ እኔ ግን ነኝ፡፡ ለኔ እንባዬ ብዙ ነገሬ ነው፡፡…
Read 20830 times
Published in
ልብ-ወለድ
(ለአዲስ አድማስ 15ኛው ዓመት በዓል በተደረገ የሥነ ጽሑፍ ውድድር 2ኛ የወጣ አጭር ልቦለድ)ዕለተ ሀሙስ፣ ጥቅምት ወር 1998 ዓ.ም፣ ከረፋዱ 5፡15 ይላል፡፡ ከደሴ 18 ኪሎ ሜትር ርቀት ሊይ ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ ሲያቀኑ ተረግጠዋት የሚያልፉት ትንሽ የገጠር ወረዳ ውስጥ ነው… ይህችው…
Read 4607 times
Published in
ልብ-ወለድ
የመክሰስ ሰዓት ነው፡፡ “እማ….” አለ ትንሹ እዮኤል ፈራ ተባ እያለ “ምን ፈለግክ?” አለችው እናቱ ፊትዋን እንዳጨለመች “ራበኝ!” “የሚበላ ነገር የለም!”“ማሚ…በጣም እኮ ነው የራበኝ” አለ እዮኤል፤ በልጅ አንደበቱ በፍርሃት እንደተያዘ፡፡ “አይ… እንግዲህ ነገርኩህ…ቻለው!”እዮኤል ዝም ብሎ ዓይኑን እያቁለጨለጨ ያያት ገባ፡፡ በቆመበት ትታው…
Read 4220 times
Published in
ልብ-ወለድ
የመክሰስ ሰዓት ነው፡፡ “እማ….” አለ ትንሹ እዮኤል ፈራ ተባ እያለ “ምን ፈለግክ?” አለችው እናቱ ፊትዋን እንዳጨለመች “ራበኝ!” “የሚበላ ነገር የለም!”“ማሚ…በጣም እኮ ነው የራበኝ” አለ እዮኤል፤ በልጅ አንደበቱ በፍርሃት እንደተያዘ፡፡ “አይ… እንግዲህ ነገርኩህ…ቻለው!”እዮኤል ዝም ብሎ ዓይኑን እያቁለጨለጨ ያያት ገባ፡፡ በቆመበት ትታው…
Read 3435 times
Published in
ልብ-ወለድ
በብረታ ብረትና በነዳጅ ንግድ የነገሱ ባለጸጎች እንዲሁም ሌሎች የአሜሪካ ከበርቴዎች ሁሌም የምናብ አቅሜን በከፍተኛ ደረጃ ያነቃቁት ነበር፡፡ እነዚህ ተዝቆ የማያልቅ ገንዘብ ያላቸው ባለፀጎች፣ እንደ ሌሎች ሟች ፍጡራን ሊሆኑ እንደማይችሉ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እያንዳንዱ ሚሊዬነር (ለራሴ ሹክ አልኩት) ቢያንስ የራሱ ሶስት ሆድና…
Read 5983 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጉሮሮዬን በቀዝቃዛ ቢራ ለማርጠብ ወደ አንድ ምሽት ክበብ ደጃፍ ስደርስ አፍታም አልፈጀብኝም። ደጃፉን አልፌ ወደ ውስጥ እንደዘለቅሁ አንዲት እንስት አቀንቃኝ በታዳሚው የጋለ ጭብጨባ ታጅባ ወደ መድረኩ እየተውረገረገች ስትወጣ ተመለከትኩ። የቤቱ ኮከብ ዘፋኝ ትመስላለች። በእርግጥም ኮከብ ነች፡፡ ማይኩን ጨብጣ ተስረቅራቂ ድምጿን…
Read 3914 times
Published in
ልብ-ወለድ