ልብ-ወለድ
ማናችንም ህይወት ወዴት እንደምትመራን አናውቅም፡፡ ማናችንም! እሷ የደሀ ልጅ ነበረች፡፡ ትምህርት አልሆናትም። ስለዚህ ተሰደደች፡፡ የተሰደደችው የራስዋን ኑሮ ልታሸንፍና ቤተሰቦችዋንም ለመርዳት አስባ ነው፡፡ ተሰደደች ወደ ጅዳ!፡፡ ህይወትዋ ኩሽና ውስጥ ሆነ፡፡ ኑሮዋ የሚያብበው የሰው አፓርታማ ከነባኞ ቤቱ፣ ከነሽንት ቤቱ ስታፀዳ ሆነ። ዕጣ…
Read 4675 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቡሄ ጨፋሪ ልጆችን ለመምረጥ የተለያየ ሃሳብ አቅርበን ነበር፡፡ “እገሌ ይረብሻል----ድምፁ ያስጠላል----ሣንቲም ያጨናብራል!” ወዘተ እያልን ብዙ ተናቆርን፡፡ የማታ ማታ ግን ከመሃላችን እንደ ትልቅ ሰው የምናየው ባህሩ፣ አስታረቀንና ስምንት ልጆች ቡድን ሠራን፡፡ ስምንት መሆናችን የምንካፈላትን ሣንቲም ያሳሳል ብለው የሰጉ ነበሩ፡፡ እነሱ ስድስት…
Read 4111 times
Published in
ልብ-ወለድ
ማክስ ኬላዳ ተብሎ የሚጠራውን ሰውዬ ገና በቅጡ ሳልተዋወቀው ልጠላው ዝግጁ ሆኜ ነበር፡፡ ጦርነቱ ገና እንደተጠናቀቀ በመሆኑ በመርከቦቹ ላይ የሚሳፈሩት ተጓዦች ከልክ በላይ በዝተዋል፡፡ አግባብ ያለው መስተንግዶ ማግኘት አስቸጋሪ ሆኗል፤ የተገኘውን ሁሉ አሜን ብሎ መቀበል ግድ ነበር፡፡ አንድ ክፍል ለብቻ ማግኘትማ…
Read 3635 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሊቀ ጉባኤ ነሲቡ አያሌው ደጃፍ ላይ ቁጭ ብለው ይተክዛሉ፡፡ ከጎጇቸው ደብዳቤውን ለሶስተኛ ጊዜ አነበቡት፡፡ አንብበውት ሲጨርሱ፣ የእስቴን ተራሮች አሻግረው እያዩ በረጅሙ ተነፈሱ፡፡ ከተራሮቹ በስተጀርባ፣ ልጃቸው ምሳሌ ይታያቸዋል፡፡ እቅፍ አበባ ይዞ፣ እያሰቀለለ ሲጠብቃቸው ይታያቸዋል። ለክብር የታጨ ልጃቸው፣ የእሳቸውን መምጣት ናፍቆ፣ መንገድ…
Read 4647 times
Published in
ልብ-ወለድ
እነዚያ በክዋክብት መሀል የተሞሸሩ የሚመስሉ ዓይኖችዋ መኝታዬ ድረስ መጥተው ሲንቦገቦጉ፣አልጋዬን አልፈው ልቤ ለብቻዋ አገላብጠው ሲጠብሷት መነሳት ግድ አለኝ፡፡ ነፍሴ ብቻዋን እስክስታ እየመታች፣ በሳቅዋ ደወል ትዝታ ስትሰክር ውሎ ማደር ለምዶባታል፡፡ ግን በጧት ከባድ ነው፡፡ ገና ጀንበር ቅንድብዋን ሳትገልጥ፣ ገና አድማሳት በብርሃን…
Read 15997 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሰንበትን በዚያ ባለፈ ባገደመ ቁጥር ያያቸዋል -ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ቅጽር ስር፤ መናኛ ልብስ ለብሰው ባነጠፋት ጨርቅ ላይ ሲመፀወቱ፡፡ …ፈፅሞ ያላሰበው ቦታ ላይ ነው ያያቸው፤ ኮከብ ቆጣሪም ሊገምተው የማይችል የመሰለው ቦታ ላይ፡፡ ለማመን ተቸግሮ ነበር፡፡ ግንባራቸው ላይ የተጋደመው ጠባሳ ነው ጥርጣሬውን የከላት።…
Read 4249 times
Published in
ልብ-ወለድ