ልብ-ወለድ

Monday, 02 March 2015 10:26

እናትን ፍለጋ

Written by
Rate this item
(20 votes)
የመክሰስ ሰዓት ነው፡፡ “እማ….” አለ ትንሹ እዮኤል ፈራ ተባ እያለ “ምን ፈለግክ?” አለችው እናቱ ፊትዋን እንዳጨለመች “ራበኝ!” “የሚበላ ነገር የለም!”“ማሚ…በጣም እኮ ነው የራበኝ” አለ እዮኤል፤ በልጅ አንደበቱ በፍርሃት እንደተያዘ፡፡ “አይ… እንግዲህ ነገርኩህ…ቻለው!”እዮኤል ዝም ብሎ ዓይኑን እያቁለጨለጨ ያያት ገባ፡፡ በቆመበት ትታው…
Monday, 02 March 2015 10:14

እናትን ፍለጋ

Written by
Rate this item
(9 votes)
የመክሰስ ሰዓት ነው፡፡ “እማ….” አለ ትንሹ እዮኤል ፈራ ተባ እያለ “ምን ፈለግክ?” አለችው እናቱ ፊትዋን እንዳጨለመች “ራበኝ!” “የሚበላ ነገር የለም!”“ማሚ…በጣም እኮ ነው የራበኝ” አለ እዮኤል፤ በልጅ አንደበቱ በፍርሃት እንደተያዘ፡፡ “አይ… እንግዲህ ነገርኩህ…ቻለው!”እዮኤል ዝም ብሎ ዓይኑን እያቁለጨለጨ ያያት ገባ፡፡ በቆመበት ትታው…
Rate this item
(13 votes)
በብረታ ብረትና በነዳጅ ንግድ የነገሱ ባለጸጎች እንዲሁም ሌሎች የአሜሪካ ከበርቴዎች ሁሌም የምናብ አቅሜን በከፍተኛ ደረጃ ያነቃቁት ነበር፡፡ እነዚህ ተዝቆ የማያልቅ ገንዘብ ያላቸው ባለፀጎች፣ እንደ ሌሎች ሟች ፍጡራን ሊሆኑ እንደማይችሉ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እያንዳንዱ ሚሊዬነር (ለራሴ ሹክ አልኩት) ቢያንስ የራሱ ሶስት ሆድና…
Saturday, 07 February 2015 13:43

ልቻል ወይስ ልድፈር?

Written by
Rate this item
(15 votes)
ጉሮሮዬን በቀዝቃዛ ቢራ ለማርጠብ ወደ አንድ ምሽት ክበብ ደጃፍ ስደርስ አፍታም አልፈጀብኝም። ደጃፉን አልፌ ወደ ውስጥ እንደዘለቅሁ አንዲት እንስት አቀንቃኝ በታዳሚው የጋለ ጭብጨባ ታጅባ ወደ መድረኩ እየተውረገረገች ስትወጣ ተመለከትኩ። የቤቱ ኮከብ ዘፋኝ ትመስላለች። በእርግጥም ኮከብ ነች፡፡ ማይኩን ጨብጣ ተስረቅራቂ ድምጿን…
Saturday, 31 January 2015 13:14

የቁልቁለት መንገድ

Written by
Rate this item
(14 votes)
ኤደን ወልዳ ተኝታለች፡፡ አራስ ቤት ሆና ሰላም ልታገኝ ግን አልቻለችም፡፡ በህይወትዋ ውስጥ የተከሰቱ ብዙ ታሪኮች አሉ፡፡ የምትወዳቸውም የማትወዳቸውም፡፡ ታዲያ ታሪክዋ ታሪክ ብቻ ሆኖ አልተገኘም፡፡ ወደ ኋላ ይስቧታል፡፡ ወደ ድሮ ይጎትቷታል፡፡ ከናትናኤል ጋር ተጋብተዋል፡፡ ተጋብተዋል ግን አልተግባቡም፡፡ ትወደዋለች ግን ትፈራዋለች። ታፈቅረዋለች…
Saturday, 24 January 2015 13:31

ሮሚዮዘ ጁሊየት እና ኢያጎ

Written by
Rate this item
(5 votes)
12፡ July Face bookፎቶ …፡- ወጣት ልጃገረድ ሚኒ እስከርት ቀሚስ አድርጋ ትልቅ ሶፋ ላይ እግሯን አጣምራ ትታያለች፡፡ ጓደኞቿ ወዲያው በ Like መዓት አጀቡዋት፡፡ 150 Like – 70 Comments Leul and 69 others have commented ኮሜንት ሲከፈት፡- Abebe:- Wow! መቲ እንደዚህ…