ልብ-ወለድ
“በቃ ረስተውናል…እኛ ራሳችን እንሂድ” አለ ሚኪ፤ ሰንሰለቱን የሚጐትቱን ልጆች በጐኑ ሲያልፉ እየተመለከተ፡፡ ሚኪያስ ሰባት አመቱ ነው፤ የሁሉም ታላቅ ነው፡፡ ዴቭ የሱ ታናሽ ስድስት አመቱ ነው፡፡ ዴቭ፤ “እኛ ራሳችን እንሂድ” የምትለዋን ውሳኔ ሲሰማ የሚያንጠባጥበውን ኳስ ያዘ፡፡ የሆነ የሚያስደስት ገድል እየመጣ እንደሆነ…
Read 3271 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሾጎሎማንጎጭ በምድር በመካከለኛው ክፍል የሚገኝ በባህር የተከበበ ለም ሀገር ነው፡፡ እዚህ ሀገር ውስጥ ሰው ሁሉ ሀገሩን የሚወድድ፣ ወገኑን የሚያፈቅርና መልካም ባህል ያለው ህዝብ ይኖርበታል፡፡ ሾጎሎማንጎጫውያን ሁለት ዓበይት የጎሣ ክፍሎች አሏቸው፡፡ አንደኛው አዝሮድ ሲባል ሌላው ምርሻድ ይባላል፡፡ ጥቂት አዝሮዶች በምዕራቡ የሀገሪቱ…
Read 3966 times
Published in
ልብ-ወለድ
የአጭር አጭር ልብ ወለድ በግጥምከዕለታት ባንዱ ቀን እንዲህ ሆነ . . . እባብ ድንገት መነኮሰ ቆዳ ቀዶ ማቅ ለበሰእንዲህ ሲሰብክ ተደመጠ . . . «በመጀመሪያ ፈጣሪ ወደገነት ደጅ ወረደ፤ ፀሐይን ከነሙቀቷ፣ ጨረቃን ከነድምቀቷ፣ ሔዋንንም ከነሳቋ ፈጠረና፤ ሰማይን በብርሃን አጣፈጠው ሌላውን…
Read 3259 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጋሻው በጠባቧ ስቱዲዮ ውስጥ በዘረጋት አነስተኛ አልጋ ላይ በጀርባው ተንጋሎ ይቃትታል፡፡ በእልህ ይቃጠላል ፣ በብሽቀት ይወራጫል፣ በምኞት ይንጠራራል . . . እንደተንጋለለ ዓይኑን ፊት ለፊቱ በሰቀለው ፎቶ ግራፍ ላይ ወረወረ፡፡ እይታው እዚህ ትልቅ ባለቀለም ፎቶ ግራፍ ላይ ካረፈ በቀላሉ አይነሳም፡፡…
Read 5333 times
Published in
ልብ-ወለድ
የጠላ ደንበኛዋ ናቸው፡፡ ኮረፌ ጠላ ሲወዱ ለጉድ ነው፡፡ እሱን እየጠጡ ነግቶ ቢመሽ ግድ የላቸውም፡፡ እሳቸው ካሉ፣ ኮረፌ ጠላው ካለና አንድ ሌላ ሰው ካልጠፋ መንደሩ ሁሉ እዚያች ጠላ ቤት ያለ እስኪመስል ይደምቃል፡፡ የሚወራው፣ የሚሳቀው፡፡ እሚጨበጨበው…ሁሉ እንደ መንደር ሙሉ ነው፡፡ እሷ ነጋዴዋ…
Read 3745 times
Published in
ልብ-ወለድ
(ተውኔቱ የሚካሄደው የናት አኬርማን ባለ ሁለት ፎቅ መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው፡፡ መጋረጃው ከግድግዳው ጥግ እስከ ጥግ ተንጠልጥሏል፡፡ ትልቅ አልጋና የመልበሻ ጠረጴዛ ይታያል፡፡ ግድግዳው ላይ የተለያዩ ስዕሎችና እምብዛም ማራኪ ያልሆነ የነፋስ ግፊት (ባሮ ሜትር) ተንጠልጥሏል፡፡ መጋረጃው ሲገለጥ ለስለስ ያለ ሙዚቃ ይንቆረቆራል፡፡…
Read 4321 times
Published in
ልብ-ወለድ