ልብ-ወለድ

Tuesday, 08 July 2014 08:17

የእፉዬ ገላ አመፃ

Written by
Rate this item
(6 votes)
“በቃ ረስተውናል…እኛ ራሳችን እንሂድ” አለ ሚኪ፤ ሰንሰለቱን የሚጐትቱን ልጆች በጐኑ ሲያልፉ እየተመለከተ፡፡ ሚኪያስ ሰባት አመቱ ነው፤ የሁሉም ታላቅ ነው፡፡ ዴቭ የሱ ታናሽ ስድስት አመቱ ነው፡፡ ዴቭ፤ “እኛ ራሳችን እንሂድ” የምትለዋን ውሳኔ ሲሰማ የሚያንጠባጥበውን ኳስ ያዘ፡፡ የሆነ የሚያስደስት ገድል እየመጣ እንደሆነ…
Rate this item
(8 votes)
ሾጎሎማንጎጭ በምድር በመካከለኛው ክፍል የሚገኝ በባህር የተከበበ ለም ሀገር ነው፡፡ እዚህ ሀገር ውስጥ ሰው ሁሉ ሀገሩን የሚወድድ፣ ወገኑን የሚያፈቅርና መልካም ባህል ያለው ህዝብ ይኖርበታል፡፡ ሾጎሎማንጎጫውያን ሁለት ዓበይት የጎሣ ክፍሎች አሏቸው፡፡ አንደኛው አዝሮድ ሲባል ሌላው ምርሻድ ይባላል፡፡ ጥቂት አዝሮዶች በምዕራቡ የሀገሪቱ…
Saturday, 28 June 2014 11:06

መፈንቅለ - እ’ግዜር

Written by
Rate this item
(3 votes)
የአጭር አጭር ልብ ወለድ በግጥምከዕለታት ባንዱ ቀን እንዲህ ሆነ . . . እባብ ድንገት መነኮሰ ቆዳ ቀዶ ማቅ ለበሰእንዲህ ሲሰብክ ተደመጠ . . . «በመጀመሪያ ፈጣሪ ወደገነት ደጅ ወረደ፤ ፀሐይን ከነሙቀቷ፣ ጨረቃን ከነድምቀቷ፣ ሔዋንንም ከነሳቋ ፈጠረና፤ ሰማይን በብርሃን አጣፈጠው ሌላውን…
Saturday, 14 June 2014 12:22

ለማሸነፍ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ጋሻው በጠባቧ ስቱዲዮ ውስጥ በዘረጋት አነስተኛ አልጋ ላይ በጀርባው ተንጋሎ ይቃትታል፡፡ በእልህ ይቃጠላል ፣ በብሽቀት ይወራጫል፣ በምኞት ይንጠራራል . . . እንደተንጋለለ ዓይኑን ፊት ለፊቱ በሰቀለው ፎቶ ግራፍ ላይ ወረወረ፡፡ እይታው እዚህ ትልቅ ባለቀለም ፎቶ ግራፍ ላይ ካረፈ በቀላሉ አይነሳም፡፡…
Saturday, 07 June 2014 14:11

ሙሉ

Written by
Rate this item
(2 votes)
የጠላ ደንበኛዋ ናቸው፡፡ ኮረፌ ጠላ ሲወዱ ለጉድ ነው፡፡ እሱን እየጠጡ ነግቶ ቢመሽ ግድ የላቸውም፡፡ እሳቸው ካሉ፣ ኮረፌ ጠላው ካለና አንድ ሌላ ሰው ካልጠፋ መንደሩ ሁሉ እዚያች ጠላ ቤት ያለ እስኪመስል ይደምቃል፡፡ የሚወራው፣ የሚሳቀው፡፡ እሚጨበጨበው…ሁሉ እንደ መንደር ሙሉ ነው፡፡ እሷ ነጋዴዋ…
Rate this item
(8 votes)
(ተውኔቱ የሚካሄደው የናት አኬርማን ባለ ሁለት ፎቅ መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው፡፡ መጋረጃው ከግድግዳው ጥግ እስከ ጥግ ተንጠልጥሏል፡፡ ትልቅ አልጋና የመልበሻ ጠረጴዛ ይታያል፡፡ ግድግዳው ላይ የተለያዩ ስዕሎችና እምብዛም ማራኪ ያልሆነ የነፋስ ግፊት (ባሮ ሜትር) ተንጠልጥሏል፡፡ መጋረጃው ሲገለጥ ለስለስ ያለ ሙዚቃ ይንቆረቆራል፡፡…