ልብ-ወለድ

Rate this item
(10 votes)
እግሬ ገና የባንኩን ደጃፍ ሲረግጥ ነው ፍርሃት የወረረኝ፡፡ ሰራተኞቹ ብቻ ሳይሆኑ ወንበር እና ጠረጴዛው፣ የማያቸው ብሮች ሳይቀሩ አስፈሩኝ፡፡ በቃ ሁሉም ነገር ፍርሃት ለቀቀብኝ፡፡ለነገሩ ይሄ ሃሳብ ድንገት ነው ብልጭ ያለልኝ፤ በባንክ ቤቱ ደጃፍ ሳልፍ፡፡ ከዚህ ቀደም ባንክ ቤት ወደ አዕምሮዬ መጥቶብኝ…
Saturday, 05 October 2013 11:04

የተሸረበ ሤራ

Written by
Rate this item
(5 votes)
የማዘጋጃ ቤቱ ሹፌር ወንደሰን ተክለጻድቅ፣ ከጓደኛው ጋር ሞቅ ያለ ጭውውት የያዘ ይመሥላል- ቸኮሌት ኬክ ቤት በረንዳ ላይ፡፡ አንድ ከገላው ጋር የነተበች ቀይ ካኒቴራ ከአንድ እንደመነፅር ከሁለት ቦታ ላይ ከተነደለ ቁምጣ ጋር ያደረገ ጥውልግ ህፃን፣ ከፊታቸው እጁን ዘርግቶ ቆሟል። ያዩታል፤ ግን፣…
Saturday, 28 September 2013 11:38

የጀግና አሟሟት

Written by
Rate this item
(4 votes)
“ይኸውልሽ እህትሽ ሁሌ እንደምታስቸግረኝ ታውቂያለሽ፡፡ እንድታሳርፊልኝ ደጋግሜ ነግሬሻለሁ፤ የምሬን ነበር፤ አንቺን እንዳይደብርሽ ብዬ ነው ግን፤ ለሌላ አይደለም፤ ግድ እንደሌለኝ ታውቂያለሽ፤ እንኳን ነገር ፈልገውኝ እንዲሁም እንዲያው ነኝ፡፡” “ግን እህቴን;! አልጋዬ ላይ;!” “ምን ሆነሻል;! ሌሎች ሴቶች እንደማወጣ ታውቂያለሽ! እህትሽ መሆኗ ምን ለውጥ…
Saturday, 21 September 2013 11:09

ያላለቀ ድርሰት

Written by
Rate this item
(4 votes)
“ኧረ ይብቃህ ደጀኔ!... አራት ሰዓት ሞላኮ!...” አሉ እትየ ስንዱ፣ መጋረጃውን ገለጥ አድርገው ከወደ ጓዳ ብቅ እያሉ፡፡ “አንቺ ግን ለምን ሰላም አትሰጪኝም!?...” ደጀኔ አቀርቅሮ ከሚጽፍበት ቀና በማለት በንዴት ጦፎ እስክርቢቶውን ወረወረ፡፡ “ስንቴ ልንገርሽ አክስቴ!?… በውስጤ የታመቀውን የደራሲነት ስሜት መተንፈስ እንጂ፣ የኮሌጅ…
Saturday, 21 September 2013 10:59

የጀግና አሟሟት

Written by
Rate this item
(11 votes)
ምዕራፍ አንድ፡- አጼ ቴዎድሮስ እና ሞት አትጠገብ የምትባል ሴት ከ195 አመታት በፊት ወንድ ልጅ ወለደች፡፡ ወይዘሮ አትጠገብ ሀይለ ጊዮርጊስ ከሚባል ውድ ባለቤቷ ካሣ የሚባል ልጅ ወለደች፡፡ ልጁ ካሣ ሀይሉ ተብሎ ይጠራ ነበር፡፡ ካሣ ሲያድግ ንጉስ መሆን አማረው፡፡ ካሣ በተወለደበት ዘመን…
Rate this item
(1 Vote)
አዝናለሁ!እንቁጣጣሽ ‘አመት ጠብቃ የምትመጣ ጭንቀት’ ናት - ለኔ ፡፡ ‘እንቁጣጣሽ፣ እንኳን መጣሽበአበቦች መሃል፣ እንምነሽነሽ…’ የሚለውን ዘፈን ስሰማ፣ ደስታ ሳይሆን ጭንቀት ነው በደም ስሬ የሚዘዋወረው፡፡ መስከረም በጠባ ቁጥር፣ እንቁጣጣሽ ይዛብኝ የምትመጣውን ጭንቀት ማስተናገድ እጣዬ ከሆነ አመታት አልፈዋል። “እንኳን አደረሰህ!” ብሎ መልካም…