ልብ-ወለድ

Rate this item
(3 votes)
ሊዮ ቶልስቶይ /Count Leo Tolstoy 1828-1910 እ.ኤ.አ የሩሲያ ንጉሣዊያን ቤተሰብ አባልነቱ ያስገኘለት እጅግ ሰፊ የእርሻ መሬት ባለቤት የነበረ ቢሆንም እርሱ ግን፤እንደ አንድ እውነተኛ ክርስቲያን ሰው ሊኖር የሚገባውን ዝቅ ብሎ የመኖር ግብር ለመፈፀም ሲል፤ሀብት ንብረቱን ሁሉ አሳልፎ ሰጠ፡፡ በድህነት የሚንከላወሱ ህጻናትንም…
Rate this item
(5 votes)
አባ በትለር በልብ ሕመም ሲመቱ የአሁኑ ለሦስተኛ ጊዜ ነበር፤ ምንም ተስፋ አልነበራቸውም፡፡ ዘወትር ምሽት በደጃፋቸው ሳልፍ በብርሃን የተሞላውን መስኮት አጠናለሁ፤ እናም ዘወትር ምሽት በተመሳሳይ ሁኔታ እንደበራ አየዋለሁ፤ ብርሃኑ ደብዘዝ ብሏል፤ ሳይስለመለም፡፡ መቼም ሞተው ቢሆን በመጋረጃው ወደ ውስጥ የሻማ ብርሃን ይታየኝ…
Monday, 14 April 2014 10:17

የትሮይ ፈረስ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ምን ዓይነት ዕዳ ነው እባካችሁ?!አንዳንዴ ደሞ ከአብሮነቱ ጊዜ እጅግ በላቀ አኳኋን ትዝታው የሚጣፍጥ ፍቅር አለ፡፡ በሰለጠኑ ጥንዶች ወግ “ይብቃን …. አይደል?” ተባብለን በጨዋ ደንብ በቅርቡ የተለየኋት የዓመታት ፍቅረኛዬ ለካንስ ያኔ አልታወቀኝ ኖሮ እንጂ ካሉት ሁሉ የተሻለች ኖራ መርሳቱ ላይ ትንሽ…
Monday, 07 April 2014 15:53

ፍቅር አለማማጁ!

Written by
Rate this item
(20 votes)
እኔና ቤቲን ያገናኘን እንጀራ ነው፡፡ እህል ውሃ። Destiny ወይም እጣፈንታ ልትሉት ትችላላችሁ፡፡ እኔ የድርጅቱ የሂሳብ ሹም ሆኜ በተቀጠርኩ በመንፈቄ፣ ቤቲ ፀሐፊዬ ሆና ተቀጠረች፡፡ የሚያስደነግጥ መልክና ቁመና የላትም፡፡ ግን ከዚያ የማይተናነስ ቀልድና ጨዋታ አዋቂ ናት፡፡ ወንዶችንም ሴቶችንም እኩል መማረክ የሚችል አንደበት…
Rate this item
(3 votes)
ከዊልያም ጋር በአንድ ቢሮ ውስጥ ነበር የምንሰራው፡፡ ሥራ አጥ ከመሆን ብለን የተቀጠርንበትና ክፍያውም በጣም ትንሽ የሆነ መስሪያ ቤት፡፡ ሥራም የለም፡፡ እጃችንን አጣጥፈን ስናዛጋ እንውላለን፡፡ ብዙውን ጊዜ እኔ አነብባለሁ፤ዊሊያም ደግሞ ተሽከርካሪ ወንበሩን ወደኋላ ለጥጦ፤ በጀርባው ተንጋልሎ ሲጋራውን እየማገ፤ጢሱ ቢሮውን እስኪሞላው ያቡለቀልቀዋል።…
Saturday, 22 March 2014 12:55

አለቀ በቃ

Written by
Rate this item
(2 votes)
..ተረት ተረት.. አሉ ባለቤቷ ከአምስት ዓመት የማይበልጥ ዕድሜ ያለው የሚመስል አንድ ወንድ ልጅ እየተመለከቱ። ቤቱ ሬሳ የወጣበት ይመስል ጭር ብሎ ነበር፡፡ ከባንኮው በስተውስጥ ቆመዋል፤ ባለቤ.. በስተ ውጭ፤ በጎን በኩል፣ ሁለት የሰፍነግ ትራስ ተደራርቦ እተመቻቸበት ሶፋ ላይ አንድ ረዘም ያለ ቀጭን…