ልብ-ወለድ
ሊዮ ቶልስቶይ /Count Leo Tolstoy 1828-1910 እ.ኤ.አ የሩሲያ ንጉሣዊያን ቤተሰብ አባልነቱ ያስገኘለት እጅግ ሰፊ የእርሻ መሬት ባለቤት የነበረ ቢሆንም እርሱ ግን፤እንደ አንድ እውነተኛ ክርስቲያን ሰው ሊኖር የሚገባውን ዝቅ ብሎ የመኖር ግብር ለመፈፀም ሲል፤ሀብት ንብረቱን ሁሉ አሳልፎ ሰጠ፡፡ በድህነት የሚንከላወሱ ህጻናትንም…
Read 4563 times
Published in
ልብ-ወለድ
አባ በትለር በልብ ሕመም ሲመቱ የአሁኑ ለሦስተኛ ጊዜ ነበር፤ ምንም ተስፋ አልነበራቸውም፡፡ ዘወትር ምሽት በደጃፋቸው ሳልፍ በብርሃን የተሞላውን መስኮት አጠናለሁ፤ እናም ዘወትር ምሽት በተመሳሳይ ሁኔታ እንደበራ አየዋለሁ፤ ብርሃኑ ደብዘዝ ብሏል፤ ሳይስለመለም፡፡ መቼም ሞተው ቢሆን በመጋረጃው ወደ ውስጥ የሻማ ብርሃን ይታየኝ…
Read 4009 times
Published in
ልብ-ወለድ
ምን ዓይነት ዕዳ ነው እባካችሁ?!አንዳንዴ ደሞ ከአብሮነቱ ጊዜ እጅግ በላቀ አኳኋን ትዝታው የሚጣፍጥ ፍቅር አለ፡፡ በሰለጠኑ ጥንዶች ወግ “ይብቃን …. አይደል?” ተባብለን በጨዋ ደንብ በቅርቡ የተለየኋት የዓመታት ፍቅረኛዬ ለካንስ ያኔ አልታወቀኝ ኖሮ እንጂ ካሉት ሁሉ የተሻለች ኖራ መርሳቱ ላይ ትንሽ…
Read 4398 times
Published in
ልብ-ወለድ
እኔና ቤቲን ያገናኘን እንጀራ ነው፡፡ እህል ውሃ። Destiny ወይም እጣፈንታ ልትሉት ትችላላችሁ፡፡ እኔ የድርጅቱ የሂሳብ ሹም ሆኜ በተቀጠርኩ በመንፈቄ፣ ቤቲ ፀሐፊዬ ሆና ተቀጠረች፡፡ የሚያስደነግጥ መልክና ቁመና የላትም፡፡ ግን ከዚያ የማይተናነስ ቀልድና ጨዋታ አዋቂ ናት፡፡ ወንዶችንም ሴቶችንም እኩል መማረክ የሚችል አንደበት…
Read 10766 times
Published in
ልብ-ወለድ
Monday, 31 March 2014 11:29
የሰሚ ያለህ
Written by ድርሰት - John O’Hara. ትርጉም - ፈለቀ የማርውሃ አበበ filmethiopia@yahoo.com
ከዊልያም ጋር በአንድ ቢሮ ውስጥ ነበር የምንሰራው፡፡ ሥራ አጥ ከመሆን ብለን የተቀጠርንበትና ክፍያውም በጣም ትንሽ የሆነ መስሪያ ቤት፡፡ ሥራም የለም፡፡ እጃችንን አጣጥፈን ስናዛጋ እንውላለን፡፡ ብዙውን ጊዜ እኔ አነብባለሁ፤ዊሊያም ደግሞ ተሽከርካሪ ወንበሩን ወደኋላ ለጥጦ፤ በጀርባው ተንጋልሎ ሲጋራውን እየማገ፤ጢሱ ቢሮውን እስኪሞላው ያቡለቀልቀዋል።…
Read 3545 times
Published in
ልብ-ወለድ
..ተረት ተረት.. አሉ ባለቤቷ ከአምስት ዓመት የማይበልጥ ዕድሜ ያለው የሚመስል አንድ ወንድ ልጅ እየተመለከቱ። ቤቱ ሬሳ የወጣበት ይመስል ጭር ብሎ ነበር፡፡ ከባንኮው በስተውስጥ ቆመዋል፤ ባለቤ.. በስተ ውጭ፤ በጎን በኩል፣ ሁለት የሰፍነግ ትራስ ተደራርቦ እተመቻቸበት ሶፋ ላይ አንድ ረዘም ያለ ቀጭን…
Read 4543 times
Published in
ልብ-ወለድ