ልብ-ወለድ
ካለፈው የቀጠለ ምዕራፍ አራት፡ - የድብርት ቀን አንድ ቀን አመመኝ ብዬ ከትምህርት ቀርቻለሁ፡፡ ማመም ሳይሆን በቃ የዚያን ቀን እንዲሁ ደብሮኛል። ያው እናቴ ነገሮችን ያለ ምክንያት እንደማላደርግ ስለምታውቅ እንድቀር ፈቀደችልኝ፡፡ “ግን ምንህን ነው ያመመህ?” አለችኝ፤ ሻሿን እያሰረች፡፡ “እውነቱን ልንገርሽ ጆርጌ?” እናቴን…
Read 3067 times
Published in
ልብ-ወለድ
ምዕራፍ አንድ፡- በሬ ከአራጁ ይውላል ‘You are a murderer whether you know it or not’ ይህን አረፍተ ነገር ያገኘሁት አንድ ለዳጄ ያዋሠኝ መፅሐፍ ላይ ነው፡፡ መፅሐፉ ለኢ-ልብ ወለድ ፀሐፊዎች እና አንባቢዎች የተፃፈ ነው፤ The Art of Non Fiction ይላል (የፅሁፌን…
Read 3049 times
Published in
ልብ-ወለድ
ደሴ፡፡ በቀን ሃያ ሰባት፣ በዕለተ ሰንበት - እሁድ፣ በባለ አንድ አጥንቱ…ጥቅምት ወር ውስጥ፣ ባለፈው ሚሊኒየም፣ በ1990ዎቹ መጀመሪያ … መሆኑ ነው፡፡ ልክ ከንጋቱ 12፡10 ይላል… ሌሊት ቢመስልም፡፡ የደሴ ፒያሳ በህዝበ ክርስቲያን እየተጨናነቀች ነው፡፡ የመድሐኒዓለምን ቤተክርስቲያን ለመሳለም ህዝብ አዳም ይርመሰመሳል፡፡ ጉም ቢጤ…
Read 2906 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሰማዩ ጨልሟል፡፡ ጨረቃ ወለል ብላ ወጥታ ደማቅ ብርሃኗን ትለግሳለች፡፡ የባህሩ ማዕበል ሲጋጭ የሚፈጥረው ድምጽ ስሜትን ያነቃል፡፡ ከእኔ ጋር ተቀምጠው የሚሄዱትን ተጓዦች በዓይኔ ቃኘሁ፡፡ ሽማግሌ ሸበቶ ቄስ የጣጣፈ ልብሳቸውን ለብሰው እየተጓዙ ልብሳቸውን አሁንም አሁንም ያስተካክላሉ፡፡ አናታቸው ላይ ያደረጉት ቆብ እንኳን ሳይቀር…
Read 3076 times
Published in
ልብ-ወለድ
ተከታዮቹ ሁለት ሥነ ጽሑፋዊ እሳቤዎች ፤ ደጋፊ እና ነቃፊ አግኝተው በመላው ዓለም የሚገኙ ጸሐፍትን ፤ ሀያሲያንን እና አንባቢያንን ሲያሟግቱ ኖረዋል፡፡ ሙግቱ አሁንም የተቋጨ አይመስልም፡፡ ወደፊትም መቋጨቱን እንጃ፡፡ የመጀመሪያው እሳቤ በደምሳሳው ‹‹እውነት ልቦለድ ስትሆን የሥነ ጽሑፍ ሞት ተቃርቧል›› የሚል ነው። ይህ…
Read 4297 times
Published in
ልብ-ወለድ
ምዕራፍ አንድ - “በጣም እርቦኛል፤ ባገኝ እበላለሁ” ገና መንጋቱ ነው፡፡ ገና መንቃቴ ነው፡፡ እናት እና አባቴም ነቅተዋል፤ ሲያወሩ ይሰማኛል፡፡ “አንተ ምን ሆነህ ነው?” ትላለች እናቴ፡፡ “ምን ሆንኩ?” አላት አባቴ፡፡ “ሌሊት እራስህን አታውቅም ነበር፡፡” “አይደለምና በሌሊት እና በእንቅልፋቸው፣ በቀኑ እና በእውናቸው፣…
Read 3440 times
Published in
ልብ-ወለድ