ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 12 March 2023 10:30
“ሸክላ ሲሰበር ገል ይሆናል። መኳንንትም ሲሻሩ ህዝብ ናቸው” አንጋረ ፈላስፋ
Written by Administrator
በአንድ ቤተ-መንግሥት ውስጥ ሁልጊዜ የሚከበር አንድ ስነስርዓት ነበር። ማታ እራት ተበልቶ ገበታው ከፍ ካለ በኋላ ወይን ጠጅ በማብረጃ ይቀርብና ወግ ይወጋል። ጨዋታ ይመጣል። ቤተሰባዊ ውይይት ይደራል። ታዲያ ሁሌ ልዑሉ ከንጉሱ ጋር የሚያደርገው ክርክር አለ። ንጉሱ አስፈሪና ጨካኝ ናቸው ብሎ የሚያምነው…
Read 2891 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሁለት ጓደኛሞች ጥንብዝ ብለው ሰክረው መኪና ይዘው ወደ ሀገራቸው ይሄዳሉ። ክረምት ነው። ዝናብ ያካፋል። ድንገት በሹፌሩም መስታወት በኩል አንድ ጥቁር ጥላ የመሰለ ሰው መጥቶ በልመና መልክ እጁን ይዘረጋል። ሹፌሩ በዚህ ዓይን ቢወጉ በማይtaይበት ጨለማ እንዲህ ያለ ቀጭንና በጣም ረዥም ጥላ…
Read 3479 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ ሰፊ ቤት ጓዳ ውስጥ በመስኮት ሁለት ድመቶች የተንጠለጠለ ስጋ አይተው እንዴት አውርደው ሊወስዱ እንደሚችሉ መማከር ጀመሩ። “የምንችለውን ያህል እንዝለልና አንዳችን እንደምንም ብለን እንይዘዋለን፤” ተባባሉ። ሌሊቱን ሙሉ ሲዘልሉ አድረው ስጋውን ለማውረድ ለፉ። ግን አልቻሉም። ሊነጋጋ ሲል አንደኛው ድመት አንድ ዘዴ…
Read 3672 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 18 February 2023 19:43
“አገር ለመሸሸጊያ አልበቃ ካለችህ ቤተ-መንግሥቱ ሥር ገብተህ ተደበቅ!”
Written by Administrator
በፈረንሳይ አገር የሚገኘው “ቱር ኤፌል” ዘመናዊ ሐውልት፣ የአያሌ ጎብኚዎች መስህብ ነው። በዚህ ዙሪያ የሚያጠነጥን አንድ ታሪክ በየጊዜው ይተረካል።ነገሩ እንዲህ ነው።ሐውልቱ የተሠራው አያሌ አንጋፋና ወጣት ዲዛይነሮች ከተወዳደሩ በኋላ ነበር። “ያለ ጥርጥር የውድድሩ አሸናፊ የምሆነው እኔ ነኝ” የሚል አንድ አንጋፋ ሰዓሊ ውጤቱን…
Read 2820 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ እናት ቢምቢ ትንኝና ልጅ ቢንቢ ትንኝ ነበሩ፡፡ ልጅዬዋ ቢምቢ፤ በአገሩ እየተዘዋወረች ዙሪያ ገባው ውስጥ ነዋሪ - የሆኑትን እንስሳት፣ አዕዋፍና ነብሳት ልትጠይቃቸው ጎራ ልትል አሰበች፡፡ ይህንን ያወቀችው እናት፤ “መሄዱንስ ሂጂ፡፡ ዘመድ ማግኘትና መጠየቅ በጣም ጥሩ ነው፡፡ ነገር…
Read 2963 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ መንገደኛ በፈረስ እየገሠገሠ ሳለ፣ አንድ ምስኪን አንድ እግሩ ጉዳተኛ ሰው ዳገቱን በእንፉቅቅ ሊወጣ አበሳ ፍዳውን ሲያይ ያገኛል። ያ ጉዳተኛ ሰው፤ “ወዳጄ እባክህ አፈናጥጠኝና እቺን አቀበት እንኳ ልገላገል” ይለዋል።ፈረሰኛውም ከፈረሱ ወርዶ ያን እግረ- ጉዳተኛ ሰው ተሸክሞ ፈረሱ…
Read 3357 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ