ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(5 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሰዎች ከርቀት የአንድ አውሬ ቅርጽ ያያሉ።አንደኛው፤“ያ የምናየውኮ ጅብ ነው” አለሁለተኛው፤“ኧረ በጭራሽ፣ ያማ አሞራ ነው” አለአንደኛው፤“እንወራረድ”ሁለተኛው፤“በፈለከው ነገር እወራረዳለሁ”አንደኛው፤“እኔ አንድ በቅሎ እገባ!”ሁለተኛው፤“እኔ እንደውም በቅሎ ከነመረሽቷ እገባለሁ!” መልካም ተስማምተናል። ግን ማየት ማመን ነውና፤ ቀረብ ብለን እንመልከተው ተባባሉና እየተጠጉ መጡ።አንደኛው፤“አሁንም…
Rate this item
(5 votes)
 በህንዶች አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚተርክ አንድ የወፎች ተረት እንዲህ ይላል። ጊዜ ገና ሀ ተብሎ በተቆጠረበትና ፍጥረት መኖር በጀመረበት ወቅት፤ የምድር አእዋፍ ተሰብስበው ንጉሥ የሚሆነን ወፍ እንምረጥ ይባባላሉ። ስለዚህ በምርጫ አስፈጻሚነት ገዴ የተባለው ደረቱ ነጭ፣ ጀርባው ጥቁር የሆነ አሞራ ተመደበ። ገዴ ግራ…
Rate this item
(5 votes)
ከዓመታት በፊት የሚከተለውን ብለን ነበር፡- ከዕለታት አንድ ቀን ታላቅ ጦርነት ይካሄድ ነበር ይባላል፡፡ ተዋጊው ንጉስ በርካታ ወታደሮች ነበሩት፡፡ ግን ለወታደሮቹ የሚከፍላቸው ደሞዝ እጅግ ዝቅተኛ ነበር፡፡ከወታደሮቹ መሀል ሦስቱ ሊከዱ ተስማሙ፡፡ ከተያዙ እንደሚሰቀሉ ስለሚያውቁም፣ ለመደበቂያቸው ባሻገር ወደሚታየው ጫካ ሊሄዱ ወሰኑ፡፡ በተግባርም ወደዚያው…
Rate this item
(3 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላ ቀበሮን አሽከር አድርጎ ይቀጥረዋል። ተኩላ ጉልበተኛ እና ክፉ ነው። ቀበሮ ደግሞ መልካም፣ ግን የጌታው የአያ ተኩላ ክፋት የሰለቸው ነው።አንድ ቀን አብረው እየሄዱ ሳለ፣ አያ ተኩላ፤ “ወዳጄ ቀበሮ ሆይ! አንድ የምበላው ነገር ካላገኘህልኝ፤ አንተኑ ልበላህ ነው። አንድ…
Rate this item
(2 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ለአቅመ -ሄዋን የደረሰች የደረሰች ሴት ልጅ የነበረቻቸው እናትና አባት በአንዲት መንደር ይኖሩ ነበር፡፡ ልጅቱ ከቀን ቀን እየወፈረች ሆዷ እየሞላ ትሄዳለች፡፡ የመንደሩ ሰው ሊጠይቃቸው ሲመጣ ጥያቄው አንድ ዓይነት ሆነ፡፡ አንዷ ትመጣና፤ “እንዴት ዋላችሁ?”“ደህና እግዚሃር ይመስገን”“ጤናዎትን እንዴት ከረሙ?”“አልፎ…
Rate this item
(1 Vote)
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ለአቅመ -ሄዋን የደረሰች የደረሰች ሴት ልጅ የነበረቻቸው እናትና አባት በአንዲት መንደር ይኖሩ ነበር፡፡ ልጅቱ ከቀን ቀን እየወፈረች ሆዷ እየሞላ ትሄዳለች፡፡ የመንደሩ ሰው ሊጠይቃቸው ሲመጣ ጥያቄው አንድ ዓይነት ሆነ፡፡ አንዷ ትመጣና፤ “እንዴት ዋላችሁ?”“ደህና እግዚሃር ይመስገን”“ጤናዎትን እንዴት ከረሙ?”“አልፎ…
Page 11 of 71