ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አፈ-ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ውብ ልዕልት ነበረች አሉ - ሁሉም የሚያደንቃት ናት፡፡ ግን ማንም ላግባሽ ያላት የለም፡፡ ንጉሡ አባቷ ተስፋ በመቁረጥ አፖሎ የተባለው አምላክ ዘንድ ሄደና አማከረው፡፡ አፖሎም፤ ሳይክ (Psyche) ልዕልቲቱ ወደ ተራራ መውጣት አለባት፡፡ የሐዘን ልብስም…
Read 7908 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን ከባድ የበረዶ ዘመን መጣና እፅዋትና እንስሳትን በቅዝቃዜ ጨረሰ፡፡ በየእለቱ ሞቶ የሚያድረው ነብስ እጅግ እየረከተ መጣ፡፡ ይሄኔ የባህር አሳዎች መመካከር ጀመሩ፡፡ ከነዚህ አሳዎች መካከልም በጣም እሾካማ የሆኑ አሳዎች አሉ፡፡አንደኛው አሳ፤ ለሌኛው አሳ፡-“እስከመቼ ድረስ ዝም ብለን ተቀምጠን በበረዶ ቅዝቃዜ…
Read 6281 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ምር ያሜቴ የንግበከቤ ፏ አሚተኽ ባንዘነቤ)(የጉራጊኛ ተረት ) ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሊቅ አዋቂ የተባሉ ሳይንቲስቶች ስለንጉሣቸው ሲወያዩ አንደኛው፤ “ንጉሦችና መሪዎች ብዙ ስራ ስለሚበዛባቸው ለዕውቀት ብዙ ቦታ አይሰጡምና ግኝቶቻችንን እንድናሳውቃቸው በየጊዜው እየቀረብን ንግግር እናድርግላቸው” ይላል፡፡ ሁለተኛው፤ “ወዳጄ ሞኝ አትሁን! ንጉሦችና…
Read 4978 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 05 January 2015 07:49
በቆሎ ጤፍን አይታ “አሁን እዚችም ሆድ ውስጥ እህል አለ?” ብትል፤ ጤፍ “ሁለታችንም ስንፈጭ ዱቄት ነን” አለች፡፡
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ወንድማማች ዝንጀሮዎች በአንዲት ዝንጀሮ ወዳጃቸው ይጣላሉ፡፡ አንደኛው ለሁለተኛው፤ “እንግዲህ እዚች ሚስቴ ዝንጀሮዬ ጋ ድርሽ እንዳትል” ይለዋል፡፡ ሁለተኛው፤ “አይ ወዳጄ እኔ ልልህ ያሰብኩትን ነው አንተ አሁን ያልከው፡፡ የሀሳብ መመሳሰል ያስገርማል፡፡ ዞሮ ዞሮ እዚች ሚስቴ ጋ ድርሽ ካልክ…
Read 7230 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት የውሃ ኤሊ የመውለጃዋ ጊዜ ደርሶ ኖሮ ከውሃው ወጥታ ወደ ባህሩ ዳርቻ ትሄዳለች፡፡ይቺ ኤሊ ቀስ እያለች በረጅሙ የአሸዋ መንገዷ ስታዘግም ሁለት ጓደኛሞች ያዩዋታል፡፡ አንደኛው ፤ “ይቺ ዔሊ ወዴት ነው የምትሄደው?” ይላል፡፡ ሁለተኛው፤ “የመውለጃ ጊዜዋ ደርሶ ይሆናል” አንደኛው፤…
Read 5702 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ንጉሥ የመሞቻቸው ሰዓት ሲደርስ ሁለት ወንዶች ልጆቻቸውንና አንዲት ሴት ልጃቸውን ጠርተው፤ “ልጆቼ፤ እንግዲህ ዕድሜዬ እየገፋ፣ ጉልበቴ እየላመ፣ አቅሜም እየደከመ የመጣበት ሰዓት ነውና ከመንግሥቴ የት የቱን መውረስ እንደምትመርጡ ሀሳብ እንድትሰጡኝ እፈልጋለሁ” አሉ፡፡ ታላቅ ወንድም ምንም ሀሳብ ሳይሰጥ ዝም አለ፡፡ ሁለተኛው…
Read 5650 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ