ርዕሰ አንቀፅ
“የሠራሁት ፊልም አንድ ተጨማሪ ተመልካች ካስከፋ ሥራዬን ሠርቻለሁ ማለት ነው!” ዉዲ አለን አንዳንድ ዕውነቶች ሲያረጁ ተረት ይመስላሉ፡፡ በአንድ አምባገነናዊ ሥርዓት ውስጥ አንድ ዕብድ ሰውዬ መንገድ ላይ በግልጽ በሚታይ ቦታ ላይ ቆሞ፤ “እዚህ አገር ስኳር የለም!” “እዚህ አገር ዘይት የለም!” “እዚህ…
Read 3983 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 18 May 2013 11:15
“ሌባው ሁሉ የተሰራው ከንሃስ ነው፤ አገር የተሰራው ግን ከሸክላ ነው!” - ዴሞስቴን
Written by Administrator
ዴሞስቴን የተባለ የግሪክ ደስኳሪ፣ በታሪክ አንደበተ-ርቱዕ ከሚባሉት አንዱ ተደናቂ ፈላስፋ ነው! ዴሞስቴን አያሌ ጊዜ ለአቴና (ግሪክ) ህዝብ ንግግር አድርጓል፡፡ ንግግሩ ተደማጭ ይሆን ዘንድ አንደበቱን ለመግራት፣ ምላሱን ለማስላት፣ ወንዝ ወርዶ ከምላሱ ሥር ጠጠር እያደረገ ከወንዙ ጅረት ጋር የሚፎካከር የጩኸት ድምጽ በማውጣት…
Read 5375 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከካህሊል ጂብራን አጫጭር ተረቶች አንዱ እንደሚከተለው ይላል፡- አራት ባሪያዎች አንዲትን ያረጀች ንግሥት በተኛችበት ያራግቡላታል፡፡ ንግሥቲቱ የተኛችው ዙፋኗ ላይ ነው፡፡ ታንኮራፋለች፡፡ እጭኗ ላይ አንዲት ድመት ወደ ባሪያዎቹ በዳተኛ አስተያየት እያየች ባሪያዎቹ ለሚነጋገሩት ምላሽ ትሰጣለች - በድመትኛ! አንደኛው ባሪያ “ይህቺ አሮጊት እንቅልፍ…
Read 14947 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
1ኛ) ምንም ልለውጣቸው የማልችላቸውን ነገሮች እንድቀበል፣ አደብ እንድገዛ እንዲያደርገኝ 2ኛ) ልለውጣቸው የምችላቸውን ነገሮች እንድለውጣቸው ድፍረቱን እንዲሰጠኝ 3ኛ) በ1ኛውና በ2ኛው መካከል ያለውን ልዩነት አውቅ ዘንድ ዕውቀት እንዲሰጠኝ! የፋሲካ ስጦታ ጀርመናዊው ባለቅኔ ሺለር ስለዳሞንና ፒንቲያስ (የሊቁ የፓይታጐረስ ተማሪዎች ናቸው) ወዳጅነት የሚከተለውን ይለናል፡፡…
Read 4795 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ብዙ አማካሪ ያላቸው ንጉሥ፤ ሁሉም ባለሟሎቻቸው በተሰበሰቡበት አንድ ጥያቄ ጠየቁ፡፡ “የመጀመሪያው ጥያቄዬ”፣ አሉ ንጉሡ፡፡ “ከዚህ እስከሰማይ ምን ያህል ርቀት እንዳለው የሚያውቅ ይንገረኝ?” አሉ፡፡ ሁለተኛው ጥያቄዬ፤ “እኔ ብሸጥ ምን ያህል የማወጣ ይመስላችኋል?” “አስበን እንምጣ ንጉሥ ሆይ!” ብለው ባለሟሎቹ ሄዱ፡፡ ከዚያም፤…
Read 5514 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 20 April 2013 11:37
ከመሠረት ጋር አትጣላ ለሁልጊዜ ይሆንሃል። ካብ ጋ አትጠጋ እላይህ ላይ ይፈርሳል
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሰዎች ወንጀል ፈፅማችኋል ተብለው የፐርሺያ ሱልጣን ፊት ቀረቡ፡፡ ሡልጣኑ የመጀመሪያውን አስጠርተው “ወንጀሉን ለመፈፀም ያነሳሳህ ምንድነው?” ሲሉ ጠየቁ፡፡ የመጀመሪያው ሰውም፣ “ሡልጣን ሆይ! መቼም ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም፡፡ በተለይ በሴት የማይሳሳት የለም፡፡ አንዲት ቆንጆ ሴት የሰጠችኝን ምክር አምኜ…
Read 5463 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ