ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 06 April 2013 14:33
ስልቻ ተበላሸ፡፡ ምኑጋ? ሲነፋ፡፡ ሲነፋ አይደለም፣ መጀመሪያ ሲገፈፍ ነው
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ ሰው፣ ለወዳጆቹ የሚከተለውን ደብዳቤ ፃፈ፡፡ ኑ አቃብሩኝ ዛሬ የጥንቱ የጠዋቱ ወዳጃችን አቶ “ማኅበራዊ-ብስለት” (Common Sense) የቀብሩ ሥነ ስርዓት ስለሚካሄድ ቀብር ላይ ተገኝታችሁ አብረን እንቀብረው ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡ እንደምታውቁት አቶ “ማህበራዊ-ብስለት” የሁላችንም የረዥም ጊዜ ወዳጅ ነው፡፡ ዕድሜውን…
Read 5176 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊት ከአንድ ውጊያ ድል በኋላ፤ እስቲ ያሳለፍነውን ጦርነት እንዴት እንዳሸነፍ እንመርምር ይባባላሉ፡፡ ነብር - “የእኔ መኖር ነው ዋናው፡፡ የእኔ ፍጥነት ጠላቶቻቸውን አደነጋግሩዋቸዋል” አለ፡፡ ዝሆን - “የእኔ ግዙፍነት ጠላቶቻችንን ብርክ አሲዞዋቸው እንደነበር ሁላችሁም ምስክር ናችሁ” አለ፡፡ ዝንጀሮ…
Read 7369 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 March 2013 13:39
“የፊተኛውን ባልሽን በምን ቀበርሺው? በሻሽ፡፡ ምነው ቢሉ? የኋለኛው እንዳይሸሽ”
Written by Administrator
በዱሮ ዘመን፤ ከዕለታት አንድ ቀን፤ በአንድ አካባቢ የሆነው ታሪክ ዛሬ እንደ ተረት ይወጋል፡፡ ወቅቱ ጅብ በጣም የሚፈራበትና ከሰው ጋር እየተጋፋ ገና በደምብ ሳይመሽ የሚመጣበት፣ በረት የሚሰብርበት፣ አጥር የሚጥስበት ነበር ይባላል፡፡ ከዚህም አልፎ ተርፎ ቤት ውስጥ እስከመግባትና ሰው እስከመብላት ደርሶ ነበር…
Read 4134 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አዕዋፋት ተሰብስበው እያደኑ ስለሚይዟቸው ጠላቶቻቸው ይወያያሉ፤ አሉ፡፡ ዋና ሰብሳቢያቸው ንሥር ነው፡፡ ንሥር ያቀረበው ሃሳብ የሚከተለው ነበር፡- “እንደምታውቁት የምንወያየው የጠላቶቻችንን ፈሊጥ ተረድተን ራሳችንን ለማዳን ምን እናድርግ በሚለው ላይ ሲሆን ለዚህ አስፈፃሚ የሚሆነንን ተወካይ በመጨረሻ ለመምረጥ ነው፡፡ የምንመርጠው ተወካይ…
Read 7070 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁሉም የስሜት ዓይነቶች ይኖሩበት የነበረ አንድ ደሴት ነበረ ይባላል፡፡ እነዚህም ስሜቶች ደስታ፣ ሐዘን፣ ዕውቀት እንዲሁም ፍቅርን ጨምሮ በርካታ ሌሎች ነበሩ፡፡ አንድ ቀን ያ ደሴት ሊሰምጥ ነው የሚል ማስታወቂያ ተነገረ፡፡ ሁሉም በየፊናቸው ጀልባ እየሰሩ፣ ዘር ማንዘሮቻቸውን ይዘው፤ እግሬ…
Read 7018 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 02 March 2013 11:52
“ጥቁር ይሁን እንጂ ማንኛውንም ቀለም መቀባት ትችላላችሁ” (You can paint it any colour; Provided it is black)
Written by Administrator
የዱር አራዊት ተሰብስበው ግብረ - ገብነታችንንና ሥነ-ምግባራችንን የሚያርቅ፣ መሠረታችንን የሚያበጅ፣ ደህና ጠባይ ያለው እንስሳ እንምረጥ ይባባላሉ፡፡ አንበሳ፤ የአራዊቱ ሁሉ ንጉሥ ነውና “ምርጫው ይሳካ ዘንድ ጦጣን፣ አህያንና ነብርን ስጡኝና የአመራረጡን ሥነ ስርዓት አስቀድመን እናበጃጀው!” ይላል፡፡ አራዊቱ፤ “መልካም ሀሳብ ነው፡፡ እነዚህን ሶስቱን…
Read 5799 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ