ርዕሰ አንቀፅ
ሉ ሱን የተባለው የቻይና ገጣሚ የፃፈውን ግጥም ፀሐፌ-ተውኔት ገጣሚ መንግሥቱ ለማ ወደ አማርኛ መልሰውታል - “ሐሳብን ለመግለፅ” በሚል ርእስ፡፡ ይህን ግጥም በስድ ስናስበው የሚከተለውን አይነት ጭብጥ ይዞ እናገኘዋለን፡፡ ስለዚህም እንዲህ እንተርተዋለን፡፡ተማሪ አስተማሪውን ይጠይቃል፡፡“መምህር ሆይ! አንድ የቸገረኝ ነገር ገጥሞኛል”“ምን ገጠመህ የኔ…
Read 7790 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የሌለው ድፍን ወንፊት ነው፡፡ ” ያገሬ ባላገርከሮበርት ዶድስሌይ ተረቶች አንዱ ይህን ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ ባህር-ዛፍና የወይን-ዛፍ ጎን ለጐን ይኖሩ ነበር ይባላል፡፡ ወይኑ፤ “የማንም ጥገኛ ሳልሆን ራሴን ችዬ በነፃነት እኖራለሁ፡፡ ስለዚህም አንተ ኖርክም አልኖርክም ምንም አትሠራልኝም” አለው ባህር ዛፉን፡፡…
Read 7395 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 01 December 2012 11:19
ያበራሽን ጠባሳ ያየ በእሳት አይጫወትም! የጃፓንን ጠባሳ ያየ በውሃ አይጫወትም! የአሜሪካንን ጠባሳ ያየ በንፋስ አይጫወትም!
Written by
አንድ የአፈ-ታሪክ ንጉሥ ህዝብ እያጉረመረመና እያደመ ሲያስቸግራቸው እንዲህ ያደርጉ ነበር አሉ፡፡“እገደል አፋፍ ላይ ትልቅ ድንኳን ጣሉ” ይሉና ያዛሉ፡፡“ከየት እስከ የት?” ይላቸዋል ባለሟሉ፡፡“ህዝባችንን የሚይዘውን ያህል አስፍታችሁ ትከሉት”“የዚያን የሚያህል ድንኳን ከየት እናገኛለን ንጉሥ ሆይ?”“ቀጣጥላችሁም ቢሆን በሰፊው ስሩልኝ ብያለሁ፤ ብያለሁ፡፡ ይሄን ይሄንን መሥራት…
Read 4868 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የላቲን አሜሪካ ተረት እንዲህ ይላል፡- የአንድ ሀገር ህልውና ሊደፈር ነው ተባለና መሪው ዋና ዋና ሰዎችንና ህዝቡን ሰብስቦ፤ “ጀግናው የሀገሬ ህዝብ ሆይ! አገራችን አደጋ ላይ ናት፡፡ የጎረቤት አገሮች ወራሪዎች ሊደፍሩን አሰፍስፈዋል፡፡ ምርጫችን ከሁለት አንድ ነው “እንዋጋ?” ወይስ አንዋጋ?” አንዱ እጁን…
Read 6380 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የህንዶች ተረት እንዲህ ይላል፡፡ የዱር እንስሳት ተሰብስበው የወቅቱን ችግራቸውን ለመፍታት የወያያሉ አሉ፡፡ በመጀመሪያ ሰስ ተነስታ፤ “ቅጠለ - በል (Herbivore) እንስሳት እኔ ከምመገበው ዛፍ እየበሉ አስቸግረውኛልና አንድ መላ ይበጅልኝ” ስትል አመለከተች፡፡ ለመልሷም፤ ተሟጋቾቿ፤ “ዱር የበቀለ ዛፍ የማንኛችንም ሀብት ነውና የብቻዬ…
Read 5113 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የህንዶች ተረት እንዲህ ይላል፡፡ የዱር እንስሳት ተሰብስበው የወቅቱን ችግራቸውን ለመፍታት የወያያሉ አሉ፡፡ በመጀመሪያ ሰስ ተነስታ፤ “ቅጠለ - በል (Herbivore) እንስሳት እኔ ከምመገበው ዛፍ እየበሉ አስቸግረውኛልና አንድ መላ ይበጅልኝ” ስትል አመለከተች፡፡ ለመልሷም፤ ተሟጋቾቿ፤ “ዱር የበቀለ ዛፍ የማንኛችንም ሀብት ነውና የብቻዬ…
Read 5050 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ