ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ሰው እህል ሊሸምት ወደ ገበያ ወጥቶ ሳለ አንድ የበቀቀን (ፓሮት) ነጋዴ ያገኛል፡፡ ያ ነጋዴ የያዘው የሚሸጥ ወፍ መልኩ በጣም ያምራል፡፡ ስለዚህ ይሄንን ወፍ ለምን አልገዛውም በጣም ውብ መልክ አለው፤ ሲል ያስባል፡፡ ገዢው ሰው ወደ ነጋዴው ጠጋ…
Read 4896 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 February 2012 10:05
ከሁሉም ምን ይብሳል - የጉልቻ ውሰት፤ የቢላ ደነዝ፤ ከሸንጐ ሲመለሰ ድምፁን የማያሰማ ባል
Written by
ከቻይና ተረቶች ውስጥ የሚከተለው ይገኝበታል፡፡ በጥንት ዘመን አንድ እንጨት ነበረ ይባላል፡፡ ወደ ጫካና ወደ ተራራ በየቀኑ እየሄደ እንጨት ያመጣ ነበረ፡፡ ይሄ እንጨት - ቆራጭ የመጨረሻ ስስታም ነበር ይባላል፡፡ ከብር የተሰራ ዕቃውንና ገንዘቡን ሁሉ ሸሽጐ ከማስቀመጡ የተነሳ “ወደ ወርቅ እስኪለወጥ ድረስ…
Read 5676 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንዲት አሮጊት ዐይናቸውን በጣም ይታመማሉ፡፡ አንድ ሐኪም ስለህመማቸው ያማክራሉ፡፡ በእማኞች ፊት ውል ይገባሉ፡፡ አሮጊቷ - እንግዲህ ውላችን ዐይኔን ካዳንክልኝና በደንብ እንዲያይ ካደረግህልኝ ከፍተኛ ገንዘብ እከፍልሃለሁ፡፡ታድነኝካልቻልክግንበነፃትሰናበታለህ፡፡ ሐኪሙ - ባሉት ሙሉ በሙሉ ተስማምቻለሁ፤ ይሄንኑም በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡ ይፈራረማሉ፡፡ ሐኪሙ በውሉ…
Read 4773 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ታሪካዊ እና አፈ - ታሪካዊ ተረቶቻችን አመጣጣቸው አስገራሚ ነው፡፡ የሚከተለው አንዱ ነው፡፡ ስለ ሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም የተነገረ ነው፡፡ ከደሴ ወደ መቀሌ ሲኬድ ባለው መንገድ ላይ በምትገኘው ሐይቅ ከተማ የሐይቅ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን አለ፡፡ የደሴቱን አፈጣጠር በተመለከተ የሚነገረው ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ …
Read 4005 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጐልማሣ ፈረስ መጋለብ በጣም ያምረውና ወደ ገበያ ፈረስ ሊገዛ ይሄዳል፡፡ ገበያ ውስጥ ብዙ ፈረስ የያዘና አንድ ፈረስ ብቻ የያዙ ሁለት ነጋዴዎች አሉ፡፡ ወደ ባለ ብዙው ፈረስ ይጠጋና፤ “ይሄ ስንት ነው?” ይለዋል፡፡ ባለብዙው ፈረስ - “ሁለት ሺ”…
Read 4409 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ኖር በዪ የኹጅር የጋኽምን ምስ) - የጉራጊኛ ተረትና ምሣሌ (Old wine in a new bottle) - የእንግሊዞች ተረትና ምሣሌ ሩሲያውያን አንድ ተረት አላቸው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ በዋናው ከተማ ውስጥ እየተዘዋወረ ሳለ የጣት ቀለበቱ ይጠፋበታል፡፡ ወዲያው በጋዜጣ ላይ ማስታወቂያ…
Read 5374 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ