ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 09 July 2016 09:56
የሀፍረተ - ስጋህን ፀጉር የምታሳየው አለ፣ የብብትህን ፀጉር የምትከለክለው አለ!
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት አሮጊት ከእንቅልፋቸው ሲነቁ የማይታመን ነገር አዩ፡፡ ግቢያቸው በጎርፍ ተጥለቅልቋል፡፡ ውሃው የምድር ቤቱን አጥለቅልቆ ጨርሶ የመጀመሪያውን ፎቅ ሞልቶታል፡፡ አሰቃቂው ነገር ደግሞ ከደቂቃ ደቂቃ፣ ከሰዓት ሰዓት ገና ማጥለቅለቁን እየቀጠለ፣ እያደገ ነው፡፡ አሮጊቷ ከመኝታ ቤታቸው ወደ ውጪ ሲያስተውሉ፣ ጎርፉ…
Read 7351 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ ላሟን ሊመግብ ወደ በረት ይገባል፡፡ ላሚቱ የምትበላውን ወደ ገንዳዋ እየጨመረ ሳለ በእግሯ የምግቡን እቃ መታችው፡፡ ምግቡ በሙሉ በአካባቢው ተበተነ፡፡ገበሬው ተናደደና፤“አንድ ብያለሁ!” አለ፡፡በሚቀጥለው ቀን ላሚቱን ለማገድ ከበረቷ ያስወጣታል፡፡ ከግቢው እየወጣች ሳለች፣ ገበሬው ሁለት ሳምንት ሙሉ ሲያጥርና…
Read 5644 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ፈረንጆች Good News and Bad News የሚሉት አላቸው፡፡ ደግ ወሬና ክፉ ወሬእንደማለት ነው፡፡ ይኸንን የተንተራሰ የአንድ ሀኪምና የታካሚው ንግግር የዛሬ ተረታችን ነው፡፡ እነሆ፡-ሐኪም - እንኳን ደህና መጣህ ወዳጄ፡፡ታካሚ - እንኳን ደህና ቆዩኝ ሐኪም፡፡ሐኪም - ዛሬ፤ደግም ክፉም ወሬ ይዤ ነው የጠበቅሁህ፡፡ታካሚ…
Read 8566 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አህያና አንድ ለማዳ ውሻ በአንድ ጌታ ቤት ይኖሩ ነበረ፡፡ አህያው ከጋጣ ውስጥ ብዙ አጃና ገብስ እንዲሁም ሳር ተደርጎለት እስኪጠግብ እየበላ ይተኛል፡፡ ትንሹ ቡችላ ውሻ ደግሞ ሳሎን ውስጥ ለእሱ በተዘጋጀለት ሶፋ ላይ ይቀመጣል፡፡ አንዳንዴ ደግሞ በጌታው ጭን…
Read 8722 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሦስት አህዮች በጠፍ ጨረቃ ሣር ሊግጡ ወደ ሜዳ ተሰማርተዋል፡፡ ጅቦች ደግሞ ርቧቸው ሲዞሩ አምሽተው፣ በመጨረሻ አህዮቹ ሣር ወደሚግጡበት አካባቢ ይመጣሉ፡፡ “በዚህ ሌሊት፣ በእኛ ሰዓት፣ በእኛ ግዛት እንዲህ ፍንድቅድቅ ያሉት ማንን ተማምነው ነው? ከመብላታችን በፊት እንጠይቃቸው” አሉና ጅቦቹ አህዮቹን ተራ በተራ…
Read 6748 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 28 May 2016 09:19
ዎዶሮ ሚዙ ባቁልያ ቢን ቢፃለ ሚዛራ ያደስ (ገመድ የምትበላው በቅሎዬ ብትሔድ፤ ልጓም (ብረት) የምትበላዋ መጣች) የጋሞች ተረትና ምሳሌ
Written by Administrator
አንድ ተኩላ አንዲት የበግ ግልገል፣ ከዕለታት አንድ ቀን አግኝቶ በጣም አስጐመዠችው፡፡ እንዲሁ እንይበላት ምክንያት ያስፈልጋል ብሎ አሰበ፡፡ ስለዚህ አንዳንድ ጥያቄና ወቀሳ መሰንዘር ጀመረ፡፡ “አንቺ’ኮ ባለፈው ዓመት ሰድበሽኛል፤ ታስታውሻለሽ?” ግልገሊትም፤ “ኧረ በጭራሽ ጌታ ተኩላ፤ እኔ አምና አልተወለድኩም” ጌታ ተኩላ፤ “አንቺ ቀጣፊ!…
Read 8478 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ