ጥበብ
አንድ ቄስ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ ወደሚገኝ የወንዶች ፀጉር ቤት ይሄዱና፣ ፀጉራቸውን ይስተካከላሉ። ሲጨርሱም ምን ያህል መክፈል እንዳለባቸው ይጠይቃሉ። “አባት ክፍያ የለውም” ይላል ፀጉር አስተካካዩ፤ “ይሄንን ለፈጣሪዬ እንደማበረክተው አገልግሎት ነው የምቆጥረው።” ሲልም ያክላል። በነጋታው ታዲያ ፀጉር አስተካካዩ ሥራ ቦታው ሲደርስ፣ ከቄሱ…
Read 263 times
Published in
ጥበብ
የአንድ ታፋኝ ወጥቶ አደር ማስታወሻ፣እንዲህ እንደ ፍቅር ታሪክ ጣፍጦኝ ያልቃል ብዬ አላሰብኩም ነበር፤ የአውደ ውጊያ ታሪክ የማሰስ መሻቴ የመጀመሪያውን ገጽ እንድገልጠው አደረገኝ። ሰውዬው እግር ሳይኾን ሙያ ወደ ሰሜን የወሰደው ወታደር ነው፡፡ በውትድርናው ላይ የመጻፍ ክህሎትን የታደለ በመሆኑ ያየውን ለሌላ ለማሳየት…
Read 171 times
Published in
ጥበብ
አዲስ ገቢ ካልሆኑ ነባር የትራፊክ ፖሊሶች በሙሉ ወፋፍራም ናቸው፡፡ አብዝተው ስለሚመገቡ ይሁን የተመገቡትን ያህል እስፖርት ስለማይሰሩ፣ ብቻ የሆነ ያልተወራረደ ነገር መሀል ወገባቸው ላይ ተከፍሎ ይታያል።አንዱን ባለፈው ጫንኩት፡፡ ህግ አስከባሪን በሊፍት መተባበር አልፈልግም፤ ስለማላምንበት ነው፡፡ ሊፍት ሊሰጣቸው ይገባል ብዬ አላምንም፤ ከተሰጣቸው…
Read 139 times
Published in
ጥበብ
አዲስ አድማስአሁን ደግሞ በዩቲዩብ መጥተናል!! ትኩስ መረጃዎች፣ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ትንተናዎች፣ የስኬታማ ሰዎች ታሪክ፣ወቅታዊ ቃለመጠይቆች፣ ጥበባዊ ወጎች፣ ግጥሞች፣ አነቃቂ ትረካዎች፣ድንቃድንቅ ታሪኮች፣ የኪነጥበባት ቪዲዎች --በማራኪ አቀራረብና በጥራት!አዲስ አድማስአሁን ደግሞ በዩቲዩብ መጥተናል!!ቻናላችንን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!! https://www.youtube.com/c/AddisAdmasstube?sub_confirmation=1
Read 842 times
Published in
ጥበብ
የእቴጌዋ ፍላጎት አንድና አንድ ነው - ነብሮን መግደል፡፡ ያንን ማድረግ የፈለገችው ደግሞ የዱር እንስሳ የመግደል አባዜ ኖሮባት ወይም ደሞ ነብሩ ሰው እየበላ አስቸግሮ፣ እሱን ገድላ ህንዶቹን ከስጋት ለመገላገል አይደለም፡፡ እንደ አንድ አስፈሪ አውሬ ለመቁጠር እንኳ የሚያዳግት ያረጀ ነብር ገድላ ምንም…
Read 304 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው እሁድ ምሽት በካሊፎርኒያ፣ ቤቨርሊሂልስ የተካሄደው 94ኛው የኦስካር ሽልማት ሥነሥርዓት፣ እንደ ወትሮው የደመቀና ያሸበረቀ ነበር ማለት ይቻላል። "ሁሉም ዝግጁ፤ ሁሉም ስንዱ" ነበር፡፡ ዓመታዊውን የኦስካር ሽልማት የሚያደበዝዝ ነገር የተከሰተው ሥነሥርዓቱ ከተጀመረ በኋላ ነው፡፡ ድንገት በአዳራሹ የታደሙትን ዝነኞች ብቻ ሳይሆን መላውን ዓለም…
Read 195 times
Published in
ጥበብ