ጥበብ
፨ በጠዋት ተነስቶ ፈረሴን ማብላትና ማጠጣት የዘወትር ሥራዬ ኾኗል። ለውድድሩ ብቁ እንድትኾን ከአባይ ወንዝ ማዶ ያለችዋ ሜዳ ላይ፤ ጸሃይ ከአናታችን ትይዩ እስክትኾን፣ ሳለማምዳት እውላለኹ። ማደሪያዋ አስገብቻት የምትበላውን እሰጣትና እረፍት እንድታደርግ እተዋታለኹ - ሊመሽ ሲል አኹንም ልምምድ።፨ ውድድሩ በጣም አጓጊ ነው።…
Read 195 times
Published in
ጥበብ
“አልበላሽምን ምን አመጣው..?”ይኸ “ ‘ምላሸ አንባቢ’ (Reflection?) ነው “ በማለት እንጀምራለን። ዘሪሁን አስፋው (ነፍስ ኄር) እንደ አንድ የስነ ጽሁፋዊ ሂስ ዓይነት ጠቅሶታል - ‘ምላሸ አንባቢ’ ን። ይህ ሂስ (Reflection) የአንባቢው የሃይማኖት፥ የንባብ ልምድ፥ የግል ዕይታ፥ ዕድሜ..ወዘተ ላይ ጥገኛ በመሆኑ እንደ…
Read 169 times
Published in
ጥበብ
“መጻሕፍት ሻጮች ህይወትን ይታደጋሉ” ጄምስ ፓተርሰን በዓለም ዝናው የናኘ እጅግ ታዋቂና ትጉህ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። የ77 ዓመቱ ፓተርሰን እ.ኤ.አ ከ1976 ዓ.ም ጀምሮ 200 ገደማ ረዥም ልብ ወለዶችን ጽፎ ለህትመት ያበቃ ሲሆን፤ መፃህፍቱ በዓለም ዙሪያ ከ425 ሚሊዮን ቅጂዎች በላይ ተሸጠውለታል። 1…
Read 146 times
Published in
ጥበብ
፨ በ”የደመና ሣቆች” የቦታ እና የጊዜ አሳሳሉ አንዳንድ ቦታ ግራ ያጋባል። የ‹ደጀኔ› ትረካ ምልሰት፣ ትዝታ ስለሚበዛው ከአኹንነቱ ጋር መገናኘቱን የሚያዛንቁ ተደጋጋሚ ትረካዎች አሉ። የሥርዓተ ነጥብ አገባብ እና (በተለይ ኹለቱ ? እና “ “) የንግግሮች አከፋፈል ላይ እነኚህም ከታሪኩ የሚያናጥቡ ናቸው።…
Read 130 times
Published in
ጥበብ
፨ ደረጀ ለዕውነት እና ለሥነ-ጽሑፍ ራሱን የገበረ ኀያሲ ነው። በቃላት ኃብቱ፣ በምሰላ ብቃቱ፣ በአገላለፅ ስልቱ፣ በብዕር ትባቱ፣ በማይሰለች አተራረኩ በአፍቃሬ ሥነ-ጽሑፍ ልብ ውስጥ ያለ ሰው ነው። በመጽሔት እና በጋዜጦች ላይ(በተለይ በዚኹ አዲስ አድማስ) ለረዥም ዓመታት ሳይታክት ጽሑፎቹን አስነብቦናል። በተጨማሪም የግጥም፣…
Read 329 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው ሳምንት ዕትም የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ፣ ከወጣቱ ድምፃዊ ልዑል ሲሳይ ጋር ያደረገችው ቃለ ምልልስ የመጀመሪያ ክፍል ለንባብ በቅቶ ነበር፡፡ ቀሪውና የመጨረሻው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ “” አንብቡት፡፡ ከዚህ በኋላ ነው “ልዑል” የተሰኘው ሙሉ አልበምህ የተለቀቀው?አዎ በትክክል!ብዙ ጊዜ አልበም ሲሰራ…
Read 327 times
Published in
ጥበብ