ጥበብ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተሳፍራችሁ ከአዲስ አበባ ለንደን ለመድረስ የ8 ሰዓታት በረራ ማድረግ ያስፈልጋል። በዩናይትድ ኪንግደም ከ3 ሳምንታት በላይ ቆይታ ለማድረግ ነው የተጓዝኩት፡፡ በዚህ ቆይታዬ በተለያዩ ከተሞች የስራ ጉብኝት አደርጋለሁ፡፡ የመጀመሪያው እቅዴ ዛሬ በዌምብሌይ ስታዲየም በ2024 የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ…
Read 631 times
Published in
ጥበብ
የባዕድ ሰው መዳፍ ከሰውነታቸው ላይ አርፏል። ገላቸው እጅ እጅ ብሏል። ምሽቱ አጭር መስሏቸው ከማያውቁት ጸጉረ ልውጥ ጋር መደብ ተጋርተዋል። ፍቅር የሌለው ወሲብ ፈፅመዋል። የእሳት ብልጭታ ፍለጋ ገላቸውን እንደ ድንጋይ አጋጭተዋል። እንደ እንጨት ሾረዋል። በድሪያው ጢስ አልጤሰም። የብርሃን ነዶ አልፈነጠቀም። የተጣባ…
Read 1287 times
Published in
ጥበብ
አብዮታዊው መንግሥት የስልጣን ኮርቻውን ተቆናጦ አሥር ዓመት ሊሆን ሲዳዳው ተወለድኩ… …በወቅቱ፣ በወላጆቼና በጎረቤቶቻችን ‹አሥረኛ ዓመት የአብዮት ምስረታ በዓል ከፊታችን መቃረቡን ሊያበስረን ተወለደ› በሚል ቀብድ እልል ተባለልኝ፤ በዚህ ተያዥነት መንደርተኛው ሥሜን አንድም ‹አብዮት› ወይም ‹ደምስስ› ይሆናል ብሎ ሲጠባበቅ ወላጆቼ ሌላ ሥም…
Read 659 times
Published in
ጥበብ
የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የውዝዋዜ ጥበብ ማህበር ጉባኤ፣ ከግንቦት 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት፣ በፈንድቃ ባህል ማዕከልና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተካሂዷል። ጉባኤውን፤ የኢትዮጵያ የውዝዋዜ ጥበብ ማህበር፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቴአትርና ጥበባት ትምህርት ክፍልና የዓለም የትምህርት፣ ሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO)…
Read 708 times
Published in
ጥበብ
የእጩዎች ጥቆማ ከግንቦት 14 እስከ ሰኔ 14 መሆኑ ተነግሯልነሐሴ ወር መጨረሻ ለሚካሄደው 12ኛው የበጎ ሰው ሽልማት፣ ከግንቦት 14 እስከ ሰኔ 14 ቀን 2016 ዓ.ም የእጩ ጥቆማ መስጠት እንደሚቻል የሽልማት ድርጅቱ የቦርድ አመራሮች አስታወቁ። አመራሮቹ ይህን ያስታወቁት ባለፈው ረቡዕ ግንቦት 14…
Read 740 times
Published in
ጥበብ
የመጀመሪያ የreflection መንገድ ከመግቢያው ጋር አያይዤ የሳበኝን ጉዳይ መፈለግ ነበር። የቴአትር ተማሪ እንደመሆኔ ‘’የመድረክ ትርኢት’’፣ ‘’ባለ አምስት ገቢር’’፣ ‘’አለም የቴአትር መድረክ ናት’’፣’ዊልያም ሼክስፒር’፣ ‘ትወና’...የሚሉት በመፅሐፉ መግቢያ ዐቢይ የመተረኪያ ስፍራ የያዙ ቃላት ተመርቼ፣ የመፅሐፉን መስህብ ለማጤን ሞከርኩ። እውቂያ፤ውጠት፤ጡዘት፤ዝቅጠት፤መፍትሄ በሚለው አምስት የገቢር…
Read 1010 times
Published in
ጥበብ

