ጥበብ
ከብርዳማው የክረምት ገላ የሚተነውን ቀዝቀዛ አየር ልከላ፣ ፍቅር ባስጌጣት ጎጆዬ፣ በውዴ እቅፍ ውስጥ መሽጌ ሳለሁ፣ እንዲህ አለችኝ ውዴ፡-“አንተ ለእኔ ከሁሉም በላይ ነህ፡፡ የሚበልጥህ ይቅርና የሚስተካከልህ የለም፡፡ ብሩህ ራዕይን የምትፈነጥቅልኝ የእኔ ጸሃይ አንተ ነህ፡፡ እምነት አንተ፣ ፍቅርም አለኝታም ማለት አንተ እንጂ…
Read 1182 times
Published in
ጥበብ
መቅድምበዚህ መጽሐፍ ገጾች ውስጥ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተጻፉ እጅግ ቆንጆ ቆንጆ ቃላት አሉ። በዚህ መጽሐፍ ገጾች ውስጥ በየትኛውም ቋንቋ ውብ ተደርገው የተፃፉ ታላላቅ ቴአትሮች ይገኛሉ። ይህ የሥነ-ጽሁፍ ቅጽ፤ የቅርሶቻችን አካል ሆኗል። ወደተለያዩ የዓለም ቋንቋዎችም ተተርጉሟል። የእያንዳንዱ ብሔርና ነገድ፣ የእያንዳንዱ ባሕል፣ ሥጋና…
Read 1232 times
Published in
ጥበብ
መጀመርያ ያየኋት ከሁለት ሦስት ዓመት በፊት ነው፤ሁለት ሦስት መጻሕፍት በእጇ ይዛ ስትሔድ፡፡ ስፈራ ስቸር እንድታሳየኝ ጠየኳት፤ አሳየችኝ፡፡ ከመጽሐፎቹ አንዱ የአለማየሁ ገላጋይ “ወሪሳ” ይመስለኛል፡፡ ይህንኑ መጽሐፍ ከዚያ በኋላም እጇ ላይ አይቻለሁ፡፡በአጋጣሚ ከዚያን ወዲህ ባሉት ጊዜያት ባየኋት ቁጥር መጽሐፍ ከእጇ ላይ አላጣም፡፡…
Read 1307 times
Published in
ጥበብ
(ለዉጥ፣ ትዝታ፣ ምንምነት፣ ሞት …) ትዝታሽን ለእኔ፣ ትዝታዬ ለአንቺ (2012) በእሱባለዉ አበራ የተጻፈ ረዥም ልብወለድ ነዉ፡፡ ይኸ ሥራ እሱባለዉ በሳል ደራሲ (professional novelist) መሆኑን በተጨባጭ ያሳየበት ግሩም የፈጠራ ሥራ ነዉ፡፡ ደራሲዉ በዚህ ሥራ የተለያዩ የአጻጻፍ ቴክኒኮችን ማለትም ሕፅናዊነት (ይኸን የአማርኛ…
Read 1359 times
Published in
ጥበብ
ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን በአንደኛው ቃለ-ምልልሱ፣ ስለግጥም ቤት-ምት ዓይነቶች ሲያስረዳ፤“ሀቻምና ቅዳሜ በክረምት ወራት የጣሊያን ተወላጅ ቹሊ የሚሉትታታ ታታ ታታ ታታታ…” ያለውን ስሰማ፣ ይህ አሁን ያለው ትውልድ የደራሲ ከበደ ሚካኤልን “እሮሮ” የሚለውን ግጥም ያውቀው ይሆን? ብዬ በአጭሩ ልጽፍበት አሰብኩ።እነሆ፡-ደራሲ ከበደ ሚካኤል በልጅነታችን…
Read 1334 times
Published in
ጥበብ
ፈጣሪ በፍጡሩ የተከሰሰባቸው አንቀጾች በሁለቱ መጻሕፍት ውስጥ… - በፈጣሪ መተው (Abandonment) እና ረሀብ በፈጣሪ መተው (Abandonment) …የተፈጠርነው በግዴለሽነት፣ በእንዝህላልነትናበማናለብኝነት ተራድኦ እንደሆነ መቀበል ነፍስን እንደ ሻህላ የሚበላ እውነት ነው፡፡… (ገፅ 9፣ ሐሰተኛው) … እግዚአብሄር የሰውን እጣ ፈንታ ለሰውለራሱ ትቷል፡፡ ማዕበል ቢመታን፣…
Read 1125 times
Published in
ጥበብ