ጥበብ

Rate this item
(5 votes)
ብዙዎቹ የግጥም መጽሐፍት ሸንበቆ ናቸው፡፡ ሲታዩ ሸንኮራ ይምሰሉ እንጂ ሲከፈቱ ኦና መሆናቸውን ደጋግመን ተወያይተናል፡፡ በዚህ ባሳለፍነው ወር እንኳ ቢያንስ ሶስት ጊዜ ያህል በሬድዮ “ምን ይሻላል?” በሚል አውርተናል፡፡ ማውራቱ አይከፋም!... የምንናገረው እውነት ከሆነ፤ እውነት አርነት ያመጣል፤ ቃልም ህይወትን ያመጣል፡፡ እንደ ክርስቶስ…
Rate this item
(1 Vote)
የ“ፔን ኢትዮጵያ” የሦስት ዓመት ጉዞ በጨረፍታ “ፔን ኢንተርናሽናል” አርማው ሉል ነው። ዓለምን በሚወክለው ሉል ላይ የተለያዩ አገራት ለጽሑፍ ከሚጠቀሙባቸው ቋንቋዎች የተወሰዱ ፊደላት ታትመዋል፡፡ ከአማርኛ ቋንቋም ቃ፣ ሁ፣ ል፣ ሂ … ሆሄያት በሉሉ ላይ ከሚታዩ ፊደላት ጋር ተካትተዋል፡፡ ይሄ ዓይነት ዕድል…
Saturday, 08 March 2014 13:28

ተራማጁ ደራሲ ለምን ተገለለ?

Written by
Rate this item
(10 votes)
የፈጠራ ስራዎች ፀረ-ፊውዳል ድርሰቶች አይደሉም የሚል ምሁር ከመካከላችን ይኖራል? ታዲያ ፀረ-ፊውዳል ታጋዩና የመሬት ላራሹ መፈክር አንጋቢው ተራማጁ የተማሪዎች ማህበር ይህን ህዝባዊ ደራሲ ሳያጎላው ያለፈው ሆን ብሎ ይሆን ወይስ ረስቶት?ይህን ጽሑፍ ያዘጋጀሁት ስለ አንጋፋው ደራሲ አቤ ጉበኛ አንዳንድ ሃሳቦችን ለመሰንዘር ነው።…
Tuesday, 04 March 2014 11:41

የዲናው የሰንበት ውሎ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ዲናውና ሁለተኛ ልጁ ሉዊስ ስላሴ በአሜሪካን ሙዚየም ኦፍ ናቹራል ሂስትሪበ1970 ዓ.ም አዲስ አበባ ውስጥ የተወለደውና በልጅነቱ ወደ አሜሪካ ያቀናው ዲናው መንግስቱ፣ እድገቱ በቺካጎ ሲሆን ከጆርጅ ታውን ዩኒቨርሲቲ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የመጀመሪያ ዲግሪውን፣ ከኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ ደግሞ በስነጥበብ ሁለተኛ ዲግሪውን ተቀብሏል፡፡‘ዘ ቢዩቲፉል ቲንግስ…
Saturday, 22 February 2014 13:11

የጉዞ ማስታወሻ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ባንግላዲሽ ሲታማ ለኔ ብለህ ስማ--- በባንግላዲሽ ሰዎች ዘንድ ሰውን ትክ ብሎ መመልከት፤ ያውም በቅርበት፤ ነውርነት የለውም። አንዳንዱ ትክ ብሎ ሲመለከትህና “አንተ፤ እገልዬ አይደለህ እንዴ?” ብሎ አቅፎ ሊስምህ ያሰፈሰፈ የሩቅ ዘመድ ሊመስልህ ይችላል፡፡ ትክታው በዝቶብህ፤ ብልጭ ሲልብህ፣ “ምን አባክ አፍጠህ ታየኛለህ?…
Rate this item
(9 votes)
ወጣት ይስሃቅ ካሣሁን ይባላል፡፡ ፒያኖ የመጫወት ፍላጐት ያደረበት ገና የ15 ዓመት ታዳጊ ሳለ ነበር፡፡ ጊዜው 2002 ዓ.ም አካባቢ ነው፡፡ በገርጂ የኮርያ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ በሚገኘው የ “ጉድ ኒውስ ቸርች” አዳራሽ ፒያኖ የሚማሩ ልጆችን ሲመለከት ነው ፍላጐቱ የተቀሰቀሰበት፡፡ እሱም እንደነዚያ ልጆች…