ጥበብ
ወደ ኋላ አይተን ለምን ፊት አንሆንም? ያን ለማድረግ እኮ ምንም አላጣንም! የበሀ ድንጋዮች በምድር ሮሐ፣ ፀሐይ ይንቃቃሉ እስኪጠሙ ውሀ፣ ጐቦዱራ መንደር ድንጋዮች እንዳሉ፣ “የእንቅልፍ ዘመናት መጡብን!” እያሉ፣ ጠራቢ ፍለጋ ያማትራሉ አሉ፡፡ ድሬ ሼህ ሁሴን ላይ የኖራ ምሥጢሩ፣ ይተርፍ የለም እንዴ…
Read 6561 times
Published in
ጥበብ
“በውስጥህ ያለውን ሃሳብ ሳል የሚልህ የለም” ፒያሳ ከሚገኘው አፍሪካዊያን መፃሕፍት መደብር ወደ ዶሮ ማነቂያ ልኳንዳ ቤቶች ሲያቀኑ ዳገቱን ከመጨረስዎ በፊት በቀኝ በኩል ሲታጠፉ፣ ወደ ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሚያደርስ የኮረኮንች መንገድ ያገኛሉ፡፡ በቅያሱ ካሉ ቤቶች በአንዱ ደጅ ላይ አንድ ወጣት…
Read 5706 times
Published in
ጥበብ
አቶ አለም እሸቱ ያዘጋጁት “መሰረታዊ የምርምርና የዘገባ አጻጻፍ” የተሰኘው መጽሃፍ ስለ ፕላጃሪዝም እንዲህ ይላል:- “ፕላጃሪዝም ማለት የሌላውን ሰው ሃሳብ ወይም አገላለፅ ምንጩን ሳይጠቅሱ እንዳለ ወስዶ በራስ ስራ ውስጥ አስገብቶ መጠቀም ነው…ፕላጃሪዝም የሌላውን ሰው የአእምሮ ውጤት ምንጩን ሳይጠቅሱ ገልብጦ የራስ አስመስሎ…
Read 9651 times
Published in
ጥበብ
ግጥም የማይወድ ሰው ስለ ግጥም አስተያየት መስጠት የለበትም ይላሉ- የስነጽሁፍ ምሁራን፡፡ ምክንያቱም ግጥምን ጠለቅ ብሎ ለማየት የተሳለና የተሞረደ ልብ ይፈልጋልና፡፡ ለምሳሌ ልጆች ዜማ ስለሚወድዱ ዋነኞቹ ሃያስያን ህጻናት ናቸው የሚሉት ደግሞ ቆየት ያሉት ደራሲ ኢ. ኤ. ግሪኒንግ ላምቦርን ናቸው፡፡ “Children are…
Read 10352 times
Published in
ጥበብ
የትያትር ባለሙያዎቸ ወደ አዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አዳራሽ ለስብሰባ ሲገቡ *በ15 ብር ማሳየት ለመንግሥት ትያትር ቤቶችም ያንሳል - የቢሮው ሃላፊ*ቢሮው የግል ኢንተርፕራይዞችን ዋጋ የመተመን አግባብ የለውም - አርቲስት ገነት አጥላው“ቁርጥ ያለ ምላሽ ስጡን፤ዋናው ማነቆ ያለው እናንተ ጋ ነው -…
Read 6824 times
Published in
ጥበብ
“ደማሙ ብዕረኛ” በሚል ርዕስ የደራሲ፣ ባለቅኔና ፀሐፌ ተውኔት መንግሥቱ ለማን ግለ ታሪክ ይዞ በ1988 ዓ.ም በታተመው መጽሐፍ ውስጥ “መንደርደሪያ” በሚለው ክፍል “በኢትዮጵያ ስነ ጽሑፍ የሕይወት ታሪክ (Biography) የግል ማስታወሻ (Diary) ስነ ጽሑፍ እምብዛም አልተለመደም፡፡ ያሉት ጥቂቶች ናቸው፡፡ “ኃተታ ዘርአ ያዕቆብ”…
Read 9311 times
Published in
ጥበብ