Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(5 votes)
ወደ ኋላ አይተን ለምን ፊት አንሆንም? ያን ለማድረግ እኮ ምንም አላጣንም! የበሀ ድንጋዮች በምድር ሮሐ፣ ፀሐይ ይንቃቃሉ እስኪጠሙ ውሀ፣ ጐቦዱራ መንደር ድንጋዮች እንዳሉ፣ “የእንቅልፍ ዘመናት መጡብን!” እያሉ፣ ጠራቢ ፍለጋ ያማትራሉ አሉ፡፡ ድሬ ሼህ ሁሴን ላይ የኖራ ምሥጢሩ፣ ይተርፍ የለም እንዴ…
Saturday, 29 December 2012 09:38

የመንገድ ዳር ሰዓሊው

Written by
Rate this item
(2 votes)
“በውስጥህ ያለውን ሃሳብ ሳል የሚልህ የለም” ፒያሳ ከሚገኘው አፍሪካዊያን መፃሕፍት መደብር ወደ ዶሮ ማነቂያ ልኳንዳ ቤቶች ሲያቀኑ ዳገቱን ከመጨረስዎ በፊት በቀኝ በኩል ሲታጠፉ፣ ወደ ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሚያደርስ የኮረኮንች መንገድ ያገኛሉ፡፡ በቅያሱ ካሉ ቤቶች በአንዱ ደጅ ላይ አንድ ወጣት…
Rate this item
(5 votes)
አቶ አለም እሸቱ ያዘጋጁት “መሰረታዊ የምርምርና የዘገባ አጻጻፍ” የተሰኘው መጽሃፍ ስለ ፕላጃሪዝም እንዲህ ይላል:- “ፕላጃሪዝም ማለት የሌላውን ሰው ሃሳብ ወይም አገላለፅ ምንጩን ሳይጠቅሱ እንዳለ ወስዶ በራስ ስራ ውስጥ አስገብቶ መጠቀም ነው…ፕላጃሪዝም የሌላውን ሰው የአእምሮ ውጤት ምንጩን ሳይጠቅሱ ገልብጦ የራስ አስመስሎ…
Saturday, 22 December 2012 10:38

ሽፋን የሸፈናቸው የበለው ግጥሞች!!

Written by
Rate this item
(11 votes)
ግጥም የማይወድ ሰው ስለ ግጥም አስተያየት መስጠት የለበትም ይላሉ- የስነጽሁፍ ምሁራን፡፡ ምክንያቱም ግጥምን ጠለቅ ብሎ ለማየት የተሳለና የተሞረደ ልብ ይፈልጋልና፡፡ ለምሳሌ ልጆች ዜማ ስለሚወድዱ ዋነኞቹ ሃያስያን ህጻናት ናቸው የሚሉት ደግሞ ቆየት ያሉት ደራሲ ኢ. ኤ. ግሪኒንግ ላምቦርን ናቸው፡፡ “Children are…
Saturday, 15 December 2012 13:39

የትያትር መግቢያ ዋጋ ጭማሪ ውዝግብ

Written by
Rate this item
(2 votes)
የትያትር ባለሙያዎቸ ወደ አዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አዳራሽ ለስብሰባ ሲገቡ *በ15 ብር ማሳየት ለመንግሥት ትያትር ቤቶችም ያንሳል - የቢሮው ሃላፊ*ቢሮው የግል ኢንተርፕራይዞችን ዋጋ የመተመን አግባብ የለውም - አርቲስት ገነት አጥላው“ቁርጥ ያለ ምላሽ ስጡን፤ዋናው ማነቆ ያለው እናንተ ጋ ነው -…
Rate this item
(10 votes)
“ደማሙ ብዕረኛ” በሚል ርዕስ የደራሲ፣ ባለቅኔና ፀሐፌ ተውኔት መንግሥቱ ለማን ግለ ታሪክ ይዞ በ1988 ዓ.ም በታተመው መጽሐፍ ውስጥ “መንደርደሪያ” በሚለው ክፍል “በኢትዮጵያ ስነ ጽሑፍ የሕይወት ታሪክ (Biography) የግል ማስታወሻ (Diary) ስነ ጽሑፍ እምብዛም አልተለመደም፡፡ ያሉት ጥቂቶች ናቸው፡፡ “ኃተታ ዘርአ ያዕቆብ”…