ጥበብ
በጥላቻና በእርግማን የተሞላ “መጽሐፍ”ደራሲ - “አታኸልቲ ሓጐስርዕስ -ሖቅ ሖቁን ለህፃናት የገፅ ብዛት - 175የታተመበት ዘመን - 1998 ዓ.ም የሽፋን ዋጋ - ብር 15.00 መፅሃፉ፤ በአጤ ቴዎድሮስ፣ አጤ ዮሐንስና አጤ ምኒልክ ዘመነ ግዛት ላይ ተመስርቶ የሶስቱንም ነገሥታት ጥንካሬ ሳይሆን ድክመት ለማሳየት…
Read 3463 times
Published in
ጥበብ
“ብዙ ዜማ እንድትሰራ እሾኩ ዱልዱም ቢሆን ብዬ ተመኘሁ”ከተራ ግለሰብነት ወደ ዝና ተራራ መውጣት ቀላል ነገር አይደለም፡፡ አንዳንዶች መውጣት የጀመሩት ተራራ እድሜ እና እድል አብሮአቸው ስላለ፣ በስኬት ሜዳልያ ተጥለቅልቀው ጉዞአቸውን ያጠናቅቃሉ፡፡ ሞታቸውም የድፍን ሀገር ሀዘን ይሆናል፡፡ እኔ ግን ስለእነዚህ አይደለም የማዝነው።…
Read 4220 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 28 December 2013 12:15
ዶክተር አምሳሉ አክሊሉ
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል saache43@yahoo.com, Solomon.abebe.395@facebook.com
የቋንቋው ሊቅ፣ የቃላት መዝገቡዶ/ር አምሳሉ አክሊሉ “ጥሩ የአማርኛ ድርሰት እንደምን ያለ ነው?” ብለው ጠይቀው ነበር። በርሳቸው አጠያየቅ መንገድ “ጥሩ የቋንቋ ሊቅ እንደምን ያለ ነው?” ስንል የእኛ መልስ “እንደ ዶክተር አምሳሉ አክሊሉ ያሉ” ይሆናል፡፡ መቸም የቋንቋን ነገር እጥግ ድረስ የተከታተሉ ሰዎች…
Read 4512 times
Published in
ጥበብ
በኢትዮጵያ እንደ አበባ ከፈኩት ጥበባት ውስጥ አንዱና በሌላው አገር የሌለው የግዕዝ ቅኔ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ታሪክ፣ በግዕዝ ተገጥሞ የሚቀርብ ሥራ ቅኔ መሰኘቱ የረቀቀና የመጠቀ ሐሳብ እጥፍ ድርብና መንታ ፍልስፍና ስለሚተላለፍበት ነው፡፡ ይህም ማለት ቅኔ የራሱ መነሻ…
Read 9524 times
Published in
ጥበብ
ስለነገርየው በማጥናት መተንተን አንድ ነገር ነው፡፡ “አናሊሲስ” ይባላል፡፡ የተጠናውን እና የተተነተነውን ነገር ወስዶ በሌላ የተጠና እና የተተነተነ ነገር ላይ መደመር ደግሞ ለላ ነገር ነው፡፡ መደመሩን “ሴንቴሲስ” ይሉታል፡፡ ለምሳሌ 1 + 1 = 2 “አንድ” ቁጥር ምንን እንዳሚወክል አናውቅም፡፡ “አንድ ሰው”…
Read 3766 times
Published in
ጥበብ
Monday, 23 December 2013 10:16
የአውሮጳ ፈላስፋዎችን የሚተቸው ኢትዮጵያዊው ፈላስፋ!
Written by ደረጀ ኅብስቱ derejehibistu@gmail.com
አፍሪካዊያን በሕይወት ጉዞ ውስጥ ያለፉበትን ሂደት በመመርመር ፍልስፍናዊ ትንታኔዎችን በመጻፍ የሚታወቀው የሞርጋን ዩኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፌሰሩ ፀናይ ሠረቀ ብርሃን፤ የአውሮጳ ፈላስፋዎች ለቀሪው የዓለም ክፍል ያላቸውን እይታ ይተቻል። የአውሮጳ አዙሪት ማለት ፣ድንበር አልባ የሆነ በዘመናዊነት አስተሳሰብ ውስጥ ስር የሰደደ የተሳሳተ የራስ ግምት…
Read 4517 times
Published in
ጥበብ