ጥበብ
በአ.አ ዩኒቨርስቲ በማታው ክፍለ ጊዜ የሶስተኛ ዓመት የሥነ ጽሁፍ ተማሪ ነኝ፡፡ የመማሪያ ክፍላችን አየር በተማሪዎች የጭንቀት ትንፋሽ ዳምኗል፡፡ ውጥረቱ ከዕለት ወደ ዕለት እያየለ ሄዶ፣ ዛሬ የመጨረሻው ጡዘት ላይ ደርሷል፡፡ ለወትሮው መምህሩ እስኪመጡ የነበረው ድባብ እንዲህ የተቀዛቀዘ አልነበረም፡፡ከቀልደኛነቱ የተነሳ በፍልቅልቅ ሴቶች…
Read 3180 times
Published in
ጥበብ
ብሎ እንዲጠይቅ ፈልጌያለሁ” ድምፃዊ ፀጋዬ ስሜ በአሁኑ አልበሜ ላይ አንድ ሁለት ቦታ ላይ በጉሮሮ የምጠቀምባቸው ቦታዎች አሉ፡፡ በኳየር የሚሰሩ ስራዎች ወደ መድረክ ለማምጣት ሲያስቸግር ይታያል፡፡ ለካሴቱ ስራ ኳየር ተጠቅመን ከሆነ በየሄድንበት መድረክ ሁሉ ኳየሩን ይዞ መሄድ የግድ ይሆናል፡፡ ያለበለዚያ ሰው…
Read 3841 times
Published in
ጥበብ
እውነተኛ ልብ ወለድ ያ እሥር ቤት እንደላሊበላ ውቅር ቤተ - ክርስቲያን ከአንድ አለት ተፈልፍሎ የተሠራ ይመስላል፡፡ መሀከሉ ላይ ቦይ አለ፡፡ ግቢው ሲፀዳ የውሃ መውረጃ ነው፡፡ ግራና ቀኙ ላይ፤ አንድ-አለፍ አንድ-አለፍ ትይዩ በሮች አሉ - ከዚያው አለት የተቦረቦሩ የሚመስሉ፡፡ ከአየር ሆነው…
Read 2403 times
Published in
ጥበብ
መኖር መላ አገኘ መኖር መላ አገኘ - እንደገና ደሞ ቢሞቱም ግድ የለ መስኩ ላይ ተጋድሞ መቅረትሽን ቃዥቶ መምጣትሽን አልሞ ቢሞቱም ግድ የለ የአብዬ መንግሥቱ ለማ ሥነ ፅሁፋዊ ሥራ አሀዱ ብሎ የጀመረው ገና የአንደኛ ደረጃ ተማሪ እያሉ “የአንድ ጌታ አስተዋይነት” በሚል…
Read 6467 times
Published in
ጥበብ
በእርግጥ የቀዳሚ እና የተከታይ ደረጃ ለመስጠት ያዳግተኛል፡፡ ይስማዕከ ግን በአማርኛ ልብወለድ ውስጥ ከተለመደው አብራሪነት፣ ገላጭነት፣ (ለምሳሌ በዕውቀቱ ሥዩም እንደሚተቸው ቀኑ ደመናማ ነው ሰማዩ ብልጭ ድርግም ይላል…) እያልን ከምንወርድበት ዘልማዳዊ ጥንወት መንጭቆ ሊያወጣን ይታትራል፡፡ የ”ዣንቶዣራ” ቁጥር አንድ እምርታ ሁነትን ከማብራራት እና…
Read 11276 times
Published in
ጥበብ
“የዘመን ንቅሳት” የሚያስቁና የሚነክሱ ግጥሞች ሁለት ዘመን ግጥሞች! አደይ አበባ ሲፈካ፣ ዛፎች ሲደንሱ፣ ወንዙ ሲዘምር፣ ሰማይ በክዋክብት ሲነድድ… ምድረ በዳው ጌጠኛ ቀሚስ ሢያጠልቅ …. ገጣሚ ስንኝ ይቋጥራል፡፡ ድቅድቅ ባለ ምሽት ወይም በፈካ ሰማይ ብዕሩ ትባትታለች፡፡… የደራሲውም እንዲሁ!... ግለቱና ጥድፊያው ሊሳሳት…
Read 17305 times
Published in
ጥበብ

