Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
የአማርኛን ስነ ጽሁፍ ካሳደጉት ታላላቅ ኢትዮጵያዊያን መካከል ባለቅኔው ዮፍታሄ ንጉሴ ይጠቀሳሉ፡፡ ዮፍታሄ ንጉሴ የተወለዱት በጎጃም ክፍለ ሀገር በደብረ ኤልያስ በ1885 ዓ.ም ሲሆን በደብረ ኤልያስ ደብር የጥንቱን የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን ትምህርት በሚገባ ተምረዋል፡፡ ዮፍታሄ በልጅነታቸው የዜማ ትምህርት ያስተማሯቸው መሪጌታ አደላ ንጉሴ ሲሆኑ…
Saturday, 01 September 2012 11:45

ንጉሥም እንደ ሰው!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ያው ሰው - ኖሮ ኖሮ ኑሮን ዞሮ - ዞሮ ደፈና ሕይወቱን ወይ ኢምንት ጉልበቱን በጊዜ እየኖረ - ጊዜውን ጠብቆ - በጊዜ እየሞተ ስንቱ በሞት ሰፈር - በዛ በረከተ ሞት ላይሞት ሰው ሞተ አፈረ - ባከነ - ባዘተ - ቃተተ፡፡
Saturday, 01 September 2012 11:41

ጀግና መቃብር የለውም

Written by
Rate this item
(0 votes)
አገር ከዳር ዳር ሲያለቅስ - ባንድ ቃል እንደመከረ ሃዘኑም እንደ ልማቱ - ህዝብን አስተባበረ፤ እንደ ድንገት ደራሽ ጐርፍ - ደግሞም እንደ ሃይል መራሽ እንዲህ ያል’ የመሪ ፍቅር - በታሪክ አልታየም ጭራሽ ህልም መሰል እውነታ - በቁሜ አየሁኝ ሣልተኛ
Rate this item
(0 votes)
ዲያቆን ገረመው ሸዋዬ የተባሉ የቤተክርስቲያን መምህር ከአራት አመት በፊት በአንድ መድረክ ተጋብዘው በፅናት፣ በዓላማና በእምነት ዙሪያ ንግግር ሲያደርጉ “ኤልያስ በሰማይ አረገ” የሚለውን የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ኋላ ቀር አገራት የትምህርቱን ትርጉም ብቻ ይዘን ስንቀር፣ ሰለጠኑ የሚባሉት አገራት ግን…
Saturday, 01 September 2012 11:38

ትዝታ ድክመቴ ነህ

Written by
Rate this item
(0 votes)
አንዳንድ ፀሎቶች አሉ፡፡ የሚደማሙ፣ ለራሳቸው ነፍስ ዘርተው ራሳቸውን የሚገሉ፣ ለጥ ያለ ሜዳ ላይ እንደልብ መራወጥና መድረስ እየቻሉ የተራራው ግዝፈት ላይ መሆናቸውን የሚወጥሩ፡፡ ፀሎቶቹ በሙሉ የሚፀልዩት ባልደረሱ እየተባሉ ነው፡፡ መመኘትን እየቀረፁ ዝም ብለው ስድነትን የሚኖሩ፡፡ የሚቀርቡ ሆነው ተፈጥረው የሚርቁ፡፡ የትም ሳይሄዱ…
Rate this item
(0 votes)
“የበዓል ዕንግዶች” ትያትር ዕይታዬ ኢትዮጵያዊ ባህልና ዕሴቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየወረዱና እየተዋረዱ ጨዋነታችንና ኩሩነታችን ድራሻቸው እየጠፋ ስለመሆኑ ድርሰቱ ስለሚያሳስበን ከአዳራሹ ስንወጣ ራሳችንን መፈተሻችንና ስለ መፍትሄው ማሰላሰላችን አይቀሬ ነው፡፡ይህም የደራሲው ዓላማ ግቡን እንደመታ የሚያሳይ ይሆናል፡፡በጋዜጠኛና ጸሐፊ ተውኔት ዘካሪያስ ብርሃኑ ተጽፎ ለረጅም…