ጥበብ
እውቁ ሩሲያዊ ደራሲ ሌቭ ኒኮላየቪች ቶልስቶይ ከሞተ ከመቶ ዓመት በላይ አስቆጥሯል፡፡ አሁንም ድረስ ግን መላው ዓለም ያነበዋል፡፡ በእኛ ሃገር እንኳን የተለያዩ ሥራዎቹ ከበፊት ጊዜ ጀምረው ተተርጉመው ለሕዝብ ደርሰዋል፡፡ አሁን በቅርቡ ከሩስያንኛ ወደ አማርኛ የተተረጎመው “አና ካሬኒና” ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ…
Read 3003 times
Published in
ጥበብ
በዚሁ ጋዜጣ ላይ አያሌ ሥነጽሑፋዊ ሂሶችን አስነብቦናል፡፡ በልሲለውም ከሥነጽሑፋዊ ሂሶች ወጣ ይልና ማህበራዊ ሂሶችንም ይከትባል፡ ታዲያ ሥነጽሑፋዊም ይሁን ማህበራዊ ሂስ ሲጽፍ ፈራ ተባ እያለ አይደለም፡፡ ጨከን ኮስተር ብሎ ነው፡፡ ልቡ ይመንበት እንጂ ጽሑፉ ከወጣ በኋላ ስለሚፈጠረው ውዝግብ ወይም ስለሚነሳው አቧራ …
Read 7258 times
Published in
ጥበብ
ጨረቃና ከዋክብትን፤ ሰማይና ምድርን፣ ሰውንና እንስሳውንም የማላይበት ጊዜ ይመጣል፡፡ የሚነፍሰውን ንፁህ አየርና የሚያማልል መስክ፤ ከአበባ ወደ አበባ የሚፈነጥዙትንም ቢራቢሮዎች ዳግመኛ አይቼ የማልደነቅበት ጊዜም ይመጣል፡፡ በዝንቦች የቀናት እድሜ ፌሽታ የምቀናበትም ወቅት… ያ ጊዜ ከሩቅ እንደሚሰማ አስፈሪ የዝናም ኮቴ ሲጮህ አይሰማኝም… ልጅ…
Read 2722 times
Published in
ጥበብ
እናቴን እወዳታለሁ፡፡ ማን እናቱን የማይወድ አለ እንዳትሉኝና እንዳንጣላ፡፡ ስለሷ ሳስብ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ምቾት ይሰማኝ ነበር፤ ደስታ እና በራስ መተማመን፡፡ እሷን ሊቆጣና ሊሳደብ ይነሳ በነበረ ጊዜ ሁሉ ከአባቴ ጋር ተጣልቼያለሁ፡፡ ይህ ማለት ግን እሱን ለመቋቋም የሚያስችል አካላዊ ብቃት ነበረኝ…
Read 5203 times
Published in
ጥበብ
የአማርኛን ስነ ጽሁፍ ካሳደጉት ታላላቅ ኢትዮጵያዊያን መካከል ባለቅኔው ዮፍታሄ ንጉሴ ይጠቀሳሉ፡፡ ዮፍታሄ ንጉሴ የተወለዱት በጎጃም ክፍለ ሀገር በደብረ ኤልያስ በ1885 ዓ.ም ሲሆን በደብረ ኤልያስ ደብር የጥንቱን የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን ትምህርት በሚገባ ተምረዋል፡፡ ዮፍታሄ በልጅነታቸው የዜማ ትምህርት ያስተማሯቸው መሪጌታ አደላ ንጉሴ ሲሆኑ…
Read 6773 times
Published in
ጥበብ
ያው ሰው - ኖሮ ኖሮ ኑሮን ዞሮ - ዞሮ ደፈና ሕይወቱን ወይ ኢምንት ጉልበቱን በጊዜ እየኖረ - ጊዜውን ጠብቆ - በጊዜ እየሞተ ስንቱ በሞት ሰፈር - በዛ በረከተ ሞት ላይሞት ሰው ሞተ አፈረ - ባከነ - ባዘተ - ቃተተ፡፡
Read 4100 times
Published in
ጥበብ

