ጥበብ
“የፈላስፎች ጉባኤ” በያዝነው ሳምንት ከማተሚያ ቤት ወጥቶ ለአንባቢያን የቀረበ መፅሐፍ ነው፡፡ በጋዜጠኝነታቸው የሚታወቁት የኤሚ እንግዳና የጥበቡ በለጠ 11 የልቦለድ ስብስቦችን የያዘው መፅሐፍ በመግቢያው “የስነ ፅሁፍን መስቀል ተሸክመው ለዚህ ያበቁን ጠቢባንን አንዴ እናስታውሳቸው” በሚል መነሻ እስከ ሞት ድረስ መስዋዕትነት የከፈሉ የኪነጥበብ…
Read 3664 times
Published in
ጥበብ
ሦስቱ ልቦለዳዊ ተረቶች ከወጡበት ዘመን አንጻር ሲፈከሩ ምን ይላሉ? በብርሃኑ ገበየሁ ጥናታዊ ስራ የሀዲስ ተረቶች ለምን ይሆን ያልተካተቱት? ፈር መያዣ- የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል ግንባታ ሲቋቋም መጠሪያውንና መታሰቢያነቱን ለታላቁ ደራሲያችን ለሀዲስ አለማየሁ ማድረጉን ምክንያት በማድረግ ባለፈው ሳምንት በዚሁ ጋዜጣ…
Read 3965 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 14 January 2012 12:05
የግርግም ባለቤቱ ወግ
Written by ብርሃኑ አበጋዝ ከኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ማዕከል (አ.አ.ዩ.) Natanem2003@yahoo.com
ጊዜው ወደ አመሻሽ ላይ ነው፤ የቤቴልሔም ከተማ በእንግዶች ጫጫታ ተሞልታለች፡፡ እንግዶቹ በየሰው ቤት ስፍራ ስፍራቸውን ይዘዋል፡፡ ይበላሉ፣ ይጠጣሉ፣ ይዘፍናሉ፡፡ አንዳንዶቹ በቡድን በቡድን ሆነው ስለህዝቡ ቆጠራ፣ ስለወቅቱ ፖለቲካ ያወጋሉ፡፡ የቤተልሔም ከተማ እንደዛሬው ሆና አታውቅም፡፡ የከተማው ሕዝብ እንግዶቹን ለመቀበል ተፍ ተፍ ይላል፡፡…
Read 2844 times
Published in
ጥበብ
“ለምን ለምን ከነስህተታችን ተውከን?” ኖስቲክ ነኝ፡፡ ኖሲስ (gnosis) እውቀት ማለት ነው፡፡ … ባልተጭበረበረው … እውነተኛ እውቀት ፈጣሪዬ ላይ እደርሳለሁ ብዬ የማምን ነኝ፡፡ …. እውነተኛ ፈጣሪ ዘንድ በእውነተኛ እውቀት መድረስ፡፡ ላለመመለስ … ዳግመኛ ላለመሳሳት … በአንድ እውነት ሁሉም ጥቅል ነገር ላይ…
Read 3205 times
Published in
ጥበብ
ንግግር ሲያንቀላፋ በምን ይቀሰቀሳል? ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ታልሞ የተዘጋጀውን መፅሃፍ ነው ለዛሬ የማስቃኛችሁ፡፡ “አሻንቲ” ተብሎ የሚጠራ ነገደ ሕዝብ የዕድሜ ባለፀጎችና ምሁራን በበኩላቸው ለዚህ ጥያቄ ሲመልሱ “ንግግር ሲያንቀላፋ ታሪክና ምሳሌዎች ሞተር ሆነው ቀስቅሰው ያስነሱታል” ይላሉ፡፡ በርካታ አዝናኝ ቁምነገሮችን ያካተተውና “አምስተኛው…
Read 5462 times
Published in
ጥበብ
በብርሃኑ ገበየሁ “ልቦለድ እንደ ርዕዮተዓለም መገለጫ” በሚለው ጥናታዊ ስራ የሀዲስን ተረቶች ለምን ይሆን ያልተካተቱት? ተረት “እንደ ርዕዮተ ዓለም መገለጫ” ፈርመያዣ- ከሳምንት በፊት የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል ግንባታ ሲቋቋም መጠሪያውንና መታሰቢያነቱን ለታላቁ ደራሲያችን ለሀዲስ አለማየሁ ማድረጉ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሀን ይፋ…
Read 6183 times
Published in
ጥበብ