ጥበብ
ውጭ ላይ ቁጭ ብዬ ሳብሰለስል ጸሃይ ስታዘቀዝቅ አየሁዋት፡፡ ስትሰራ ውላ ደክሟታል መሰል ሙቀቷ በርዷል፤ ብርሃኗ ደብዝዟል፡፡ የትካዜዬ መንስኤ እሷ እንደሆነች ነው የተረዳሁት፡፡ ተጠጋሁዋት፡፡ “ሌባ” … አልኳት ፊት ለፊት፡፡ ዝም ብላ ቁልቁል ተንሸራተተች፡፡ የሰማችውን ያረጋገጠች አትመስልም፡፡ “ሌባ ነሽ፡፡ ሌባ ….” ደገምኳት፡፡…
Read 1843 times
Published in
ጥበብ
እንዴት ሰነበታችሁ? አገር አማን ነው? የገበያውም ሆነ የፓርላማው ውሎስ እንዴት ነው?... አይነት አሰልቺ ሠላምታ ማዳመጥ ካቆመች ቆይታለች - አያቴ፡፡ ባስ ሲላትም፣ “ሦስት ጊዜ እንዴት አደራችሁ አንዱ ለጠብ ነው አሉ” ብላ ትተርታለች፡፡ እኔንም የአያቱ ልጅ እንዲሉኝ፣ ሠላምታ መስጠት አቁሜያለሁ፤ ሠላም የምልበት…
Read 2141 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 11 February 2012 10:43
ለባለሥልጣናት በነፍስ ወከፍ የታደለ መጽሐፍ
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል (Saache43@yahoo.com)
የአፍሪካ አገሮች ነፃ በወጡ ማግሥት ካሉት የአፍሪካውያን መጻሕፍት አንዱን በአፍሪካ ኀብረት ጉባዔ ሰሞን ለማግኘት መቻል ምን ዓይነት ስሜት ውስጥ እንደሚጨምር አስቡት፡፡ በአሮጌ ተራም ብዙም ከማይገኙት የአፍሪካን ራይተርስ ሲርየስ መጽሐፎች አንድ ሁለቱን እዚሁ አገራችን ውስጥ ታትመው በገበያው ላይ ይገኛሉ፤ “ቲንግስ ፎል…
Read 2267 times
Published in
ጥበብ
ዕውቀት መሰላል ነው፡፡ በዕውቀት መሰላልነት የማያመልጡት አዘቅጥ የለም፡፡ በዕውቀት መሰላልነት የማይወጡት ከፍታ የለም፡፡ ዕውቀት መሰላል ነው፡፡ ከድህነት አረንቋ ወደተሻለ የኑሮ ረባዳ ያወጣል፡፡ ከእጅ ወደ አፍ ኑሮ ወደተደላደለ ኑሮ ከፍ ያደርጋል፡፡ ከለየለት የከፋ ድህነት ወደተጨበጨበለት የተደነቀ ሀብት ያደርሳል፡፡ ዕውቀት መሰላል ነው፡፡…
Read 3299 times
Published in
ጥበብ
እኔ የምለው… ነገሩ ሁሉ በየጊዜው ሲጨምር ሲጨምር… መጨመር የሚለው ቃል የአስደንጋጭነት ሃይሉ ቀንሶ በግርምተ-እልፈት ተተካ አይደል፡፡ ከጥቂት አመታት በፊት የመጨመር አባዜ ገና ሲጀማምር “እንዴ!” እያልን ከፊሎቻችን ስናጉረመርም፣ ሌሎቻችን ስናማርር፣ ምሁሮች ስንመራመር የቆየን ቢሆንም አሁን አሁን ግን ጭማሬው የማናችንንም ማማረርና መመራመር…
Read 2993 times
Published in
ጥበብ
ዘወትር በመስታወት መልክዎን ሊመለከቱ ይችላሉ፡፡ አላዘወትርም ካሉም በጣም አልፎ አልፎ መመልከት አይቀሬ ነው፡፡ ከእለታት በአንዱ ቀን ግን የሚያዩት መልክ የሌላ ሰው ሆኖ ቢያገኙት ምን ያደርጉ ይሆን? ለረዥም ጊዜ የተለየዎትን አለያም በሞት ያጡትን ሰው የሚመስል “ቁርጥ ራሱን” የሚባል አይነት ሰው ገጥምዎትም…
Read 2633 times
Published in
ጥበብ