ጥበብ
..ደበበ ሠይፉ ሚያዝያ 16 ቀን 1992 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ . . . ከፖለቲካ ያገኛቸው ክብር፣ ተሰሚነት፣ ገላጭነት፣ ግርማ ሞገስ፣ ተከባሪነት. . . ከትከሻው ላይ በረው ጠፍተው ነበር፡፡ የትኛው ባለጊዜ ደራሲ ላይ አርፈው ይሆን?..ይሄ አንቀጽ ያለፈው ሳምንት ጽሑፌ መዝጊያ…
Read 4513 times
Published in
ጥበብ
ዳማ ጨዋታ ለጥንት ሰዎች የሚሆን ብቻ ሳይሆን የጥንት ሰውነትን የሚያመለክት ጨዋታ ነው፡፡ . . .ዳማ ላይ ሴት አልተካተተችበትም፡፡ ሁሉም ወታደር ወንድ ነው፡፡ . . .እንደ ዘመነ መሳፍንት ስርዓት ሁሉም ወታደር ተፋልሞ የሰሌዳው ወይም የኃይሉ መጠነኛ ጫፍ ሲደርስ ንጉሥ ይሆናል፡፡ .…
Read 5411 times
Published in
ጥበብ
ወደ አክሱምና ላሊበላ ወይስ ወደ አፄ ምኒልክ?..ስለ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ሐረር፣ የፋሲል ግንብና ስለመሳሰሉት ታሪካዊ ነገሮች በአገር ውስጥና በውጭ ባለሙያዎች በርካታ ጥናቶች ተሰርተዋል፡፡ እኛ ..እንደገና.. የተሰኘውን የቴሌቪዥን ዘጋቢ ፊልምን ለማዘጋጀት ስንነሳ ቀድመው ከተሰሩት የተለየ ነገር የማምጣት ዓላማ ኖሮን ሳይሆን ቁጭት ለመፍጠርና…
Read 3114 times
Published in
ጥበብ
..የሞኝ ለቅሶ፣ መልሶ-መላልሶ.. እንዳትሉኝ፤ ወደዚህ ርዕስ ለመግባት የሚያስችል ..ትኬት.. ቀደም ብዬ ቆርጫለሁ (ምኔ ሞኝ) ደራሲ ፖለቲካዊ አዙሪትና ዕጣ-ፈንታቸው.. በሚል ርእስ በሁለት ሳምንት የጥቂት ደራሲዎቻችንን ህይወትና ሥራ ለመፈተሽ ሙከራ አድርገን ነበር፡፡
Read 3998 times
Published in
ጥበብ
የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ ባለፈው ሳምንት ስለ ገጣሚ ሙሉጌታ ተስፋዬ ህይወት የሚያውቀውን አስነብቦን ነበር፡፡ በዛሬው ጽሁፉ ደግሞ ..የባለቅኔ ምህላ.. በሚል ርዕስ የታተመውን የግጥም መድብል የተመለከተ መጣጥፍ እነሆ ብሎናል፡፡
Read 8100 times
Published in
ጥበብ
ዘመኑ ርቆ እንኳ አሁንም ልቡ አጠገባችን ነው፤ ልባችንም ውስጥ እንደ ቁሌት ሽታው ያውዳል፤ ትውልድ ሁሉ ውስጥ ነበር - ወደዚህ ዓለም መጥቶ |Civil Disobedience´N ከፃፈ በኋላ፡፡ የዘመኑ ፈርጦች ራልፍ ዋልዶ ኤመርሰን፣ ናትናኤል ሃውቶርንና ሌሎቹም ጓደኞቹ በኮንኮርድ ጥሩ ጊዜ አጣልፈዋል፡፡
Read 5256 times
Published in
ጥበብ