ጥበብ
በልባችን ትልልቅ ስም፣ በመጽሐፍት ውብ ታሪክ የተፃፈላቸው የየዘርፉ ጠቢባን፣ እንደኛው እናት አምጣ የወለደቻቸው ሥጋ ለባሾች መሆናቸው፣ ነገ ለሁላችንም ተስፋ ሰጥቶ ያተጋናል፡፡ ስለዚህም ያንዱ ታላቅ ሰው ታሪክ በየልቦቻችን ተዘርቶ ሌሎችንም ይፈጥራልና ታሪክ መኖሩ ደግ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ያንዳንዱ ሰው ስም በሠፈሩ፣…
Read 3019 times
Published in
ጥበብ
(ሰባት ድንቅ የሬዲዮ ዝግጅቶች)እንደ መግቢያ በኤፍ ኤምም ሊደመጥ የሚችለውን ብሔራዊውን የኢትዮጵያ ሬዲዮ ሳንቆጥር በመዲናችን ያሉት የኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያዎች ስድስት ናቸው፡፡ በመንግስት የሚተዳደረው ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 የ24 ሰዓት ስርጭት ሲኖረው የተቀሩት በየዕለቱ ለ18 ሰዓታት ያህል “አሉን” የሚሏቸውን ዝግጅቶች ለታዳሚዎቻቸው…
Read 3303 times
Published in
ጥበብ
400 ተዋንያን የተሳተፉበት ክሊፕ 480ሺ ብር ፈጅቷል “ይድረስ ለወዳጄ፡- እንደምን ሰንብተሃል እኛ ባለንበት በእግዚአብሄር ቸርነት ደህና ነን፤ መቼም ወቅት ፈቅዶ ለብዙ ትውልዶች ያህል ተራርቀን ብንኖርም ያገሬ ታሪክ የጀግኖች ታሪክ መቼም አይዘነጋም ብዬም አልነበር… እናም ይሄውልህ በእናንተው ዘመን ደግሞ ብላቴናው ቴዎድሮስ…
Read 4223 times
Published in
ጥበብ
በገበና የቴሌቪዥን ድራማ ላይ ሲሳተፉ ከነበሩት ተዋናዮች የተወሰኑት ለቀቁ • የሰው ለሰው ተከታታይ ድራማ ወሳኝ ሰው አጣ • ቴዲ አፍሮ ከአዲካ ጋር ተጋጨ፤ ከማናጀሩም ጋር ተለያየ • መቲ (መታሰቢያ) ከሰይፉ ጋር ተለያየች… ጭልም ካለው ነገር ላለመጀመር አሰብኩና ወደ ኋላ መለስ…
Read 4140 times
Published in
ጥበብ
እኔ አልወደውም፡፡ ስለምንም ግን አይደለም፡፡ ለሷ ለሚስቱ ስለሚያሳየው ባህሪ እንጂ፡፡ ከእኔጋማ ሰላምታም የለንም፡፡ እንደውም እሱ እስከመፈጠሬም ላያውቅ ይችላል፡፡ የኛን በረንዳ እና የነርሱን በረንዳ ከሚለየው ቀርከሃ ግርዶሽ አጮልቄ በሳሎናቸው መስኮት አይኖቼን አሻግሬ ሲመታት ደጋግሜ አይቼያለሁ፡፡ አሁንም ትንሽ ቆይተን አብረን ልናይ እንችላለን፡፡…
Read 2778 times
Published in
ጥበብ
በ1891 ዓ.ም ከጅቡቲ አዲስ አበባ ለመምጣት በእግር የሚጓዙ ሰዎች አንድ ወር ይወስድባቸው ነበር፡፡ በ1900 ዓ.ም ይህንኑ ርቀት በባቡር ለማቋረጥ ሁለት ቀን ብቻ እንደሚያስፈልገው ታየ፡፡ ነሐሴ 12 ቀን 1921 ዓ.ም ከጅቡቲ የተነሳው አውሮፕላን አዲስ አበባ ስጋ ሜዳና (ታጠቅ) ደርሶ ለማረፍ ጥቂት…
Read 2121 times
Published in
ጥበብ