ጥበብ
ጥናቱ፣ ፎክሎርን ተጠቅሞ ከልደት እስከ ሞት ያለውን ያለቃን ሕይወት ዘክሯል“የብዙዎቹ ኢትዮጵያዊያን ታላላቅ ሰዎች ጥፋት ኢትዮጵያዊ መሆናቸው ነው…”“አዲስ አበባ እንኳ ለስንቱ የመንገድ ስም ስትሠጥ ለእርሳቸው ነፍጋቸዋለች”ፈር መያዣ - ከሁለት ሣምንት በፊት በሚዩዚክ ሜይዴይ አንድ ጥናታዊ ጽሑፍ ለውይይት ቀርቦ ነበር፡፡ “አለቃ ገብረሃና…
Read 5572 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው ሳምንት “የፍልስፍና ቀን” መከበርን ምክንያት በማድረግ፤ አንድ ነገር ለማለት ባስብም ሣይሆንልኝ ቀረ፡፡ ሆኖም ቀኑን ለመዘከር ዛሬም የረፈደ አይመስለኝም፡፡ ስለዚህ ትክክለኛ ጎዳና የያዘ የአዕምሮ ምርመራ ወይም ፍልስፍና የሚያጎናፅፈውን የመንፈስ ልዕልና ከማሳየቱ በተጨማሪ የምዕራባዊው ፍልስፍና የመሰረት ድንጋይ የሆነውን፤ አመፅን በህግ አክባሪነት፤…
Read 4377 times
Published in
ጥበብ
የንፋሱም ነፋስ ምንጩ ደፈረሰ ምንም ሣንዝናና ፈተና ደረሰ፡፡….. ይህቺ ነገር ሠሞኑን በሲንግል መልክ ካምፓስ ውስጥ ብትለቀቅ ዘፋኙ ለፈተናና ለገና ደህና ጨላ መሠብሰቡ አይቀርም፡ ምክንያቱም ማሜ ስሪቱ /3 2/ እንዳለው “No money no study”……:: ማሜ ስሪቱን በመጀመሪያ ማስተዋወቅ ግድ ይለኛል፡፡ ማሜ…
Read 6441 times
Published in
ጥበብ
“አንዲት ጥቁር ሲካካ ከአንድ ነጭ አውራ ዶሮ የፈለፈለች እንደሆነ፤ ልጆችዋ በሙሉ ገብስማ ይሆናሉ፡፡ ጫጩቶች ወይ አባታቸውን ወይም እናታቸውን አይመስሉም፡፡ መልካቸው በሁለቱ ወላጆቻቸው መሐከል ነው የሚሆነው፡፡ እነዚህ ጫጩቶች አድገው እርስ በእርሳቸው ቢዋለዱ ልጆቻቸው ሦስት መልክ ይዘው ይመጣሉ፡፡ ጥቂቶቹ የወንድ አያታቸውን (ነጭ)…
Read 3637 times
Published in
ጥበብ
ብራዚል በ2014 ለምታስተናግደው 20ኛው ዓለም ዋንጫ ለማለፍ በአፍሪካ ዞን የሚደረገውን የምድብ ማጣርያ ሰሞኑን ለመቀላቀል የበቃው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ቀጣይ ትኩረት ያስፈልገዋል፡፡ብሄራዊ ቡድኑ በ20ኛው የዓለም ዋንጫ ቅድመ ማጣርያው የዛሬ ሳምንት ጅቡቲ ላይ ከሶማሊያ ያደረገውን ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ሲመለስ በርካታ…
Read 3349 times
Published in
ጥበብ
ዛሬ የምናወጋው ስለፍቅር ነው፡፡ ፍቅር ስላችሁ ደግሞ የእናት አገር ፍቅር ወይም ደግሞ የጥበብ ፍቅር አሊያም ሌላ አይነት የፍቅር ዘርፍ አይደለም፡፡ በቀጥታ ስለወንድና ሴት ልጅ ፍቅር ነው የማወጋችሁ - ፈረንጆቹ Romantic Love ስለሚሉት፡፡ ግን ብቻዬን አይደለሁም፡፡ ከአንዲት አሜሪካዊት የRomantic love ባለሙያ…
Read 10441 times
Published in
ጥበብ