ጥበብ
“ሥር ነቀል የፖለቲካና የኢኮኖሚ ለውጥ የሚያመጡ ዕቀዶችን ይዘናል” የከተማዋ ምክትል ከንቲባና የአቅም ግንባታ ቢሮ ኃላፊ ከሃያ በላይ እህት ከተሞች በበዓሉ ላይ ይሣተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡ ህዳር 14/1879 እንደተቆረቆረች የሚነገርላት የአዲስ አበባ ከተማ 125ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ዛሬ በይፋ መከበር ይጀምራል፡፡ በዓሉ…
Read 2918 times
Published in
ጥበብ
የኢንዱስትሪውን ዕድገት ወደኋላ ይመልሳል ተብሏል በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ቀበሌ 32 ልዩ ስሙ “ጎንደር በረንዳ” ወይም “ቄጠማ ተራ” እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ከግለሰብ ላይ መጋዘን ተከራይተው የዘፈን እና የፊልም ሕትመቶችን ሲቸረችሩ እና ሲያከፋፍሉ የነበሩ 50 አሳታሚ…
Read 4010 times
Published in
ጥበብ
ውጭ ላይ ቁጭ ብዬ ሳብሰለስል ጸሃይ ስታዘቀዝቅ አየሁዋት፡፡ ስትሰራ ውላ ደክሟታል መሰል ሙቀቷ በርዷል፤ ብርሃኗ ደብዝዟል፡፡ የትካዜዬ መንስኤ እሷ እንደሆነች ነው የተረዳሁት፡፡ ተጠጋሁዋት፡፡ “ሌባ” … አልኳት ፊት ለፊት፡፡ ዝም ብላ ቁልቁል ተንሸራተተች፡፡ የሰማችውን ያረጋገጠች አትመስልም፡፡ “ሌባ ነሽ፡፡ ሌባ ….” ደገምኳት፡፡…
Read 3401 times
Published in
ጥበብ
እንዴት ሰነበታችሁ? አገር አማን ነው? የገበያውም ሆነ የፓርላማው ውሎስ እንዴት ነው?... አይነት አሰልቺ ሠላምታ ማዳመጥ ካቆመች ቆይታለች - አያቴ፡፡ ባስ ሲላትም፣ “ሦስት ጊዜ እንዴት አደራችሁ አንዱ ለጠብ ነው አሉ” ብላ ትተርታለች፡፡ እኔንም የአያቱ ልጅ እንዲሉኝ፣ ሠላምታ መስጠት አቁሜያለሁ፤ ሠላም የምልበት…
Read 3568 times
Published in
ጥበብ
ዕውቀት መሰላል ነው፡፡ በዕውቀት መሰላልነት የማያመልጡት አዘቅጥ የለም፡፡ በዕውቀት መሰላልነት የማይወጡት ከፍታ የለም፡፡ ዕውቀት መሰላል ነው፡፡ ከድህነት አረንቋ ወደተሻለ የኑሮ ረባዳ ያወጣል፡፡ ከእጅ ወደ አፍ ኑሮ ወደተደላደለ ኑሮ ከፍ ያደርጋል፡፡ ከለየለት የከፋ ድህነት ወደተጨበጨበለት የተደነቀ ሀብት ያደርሳል፡፡ ዕውቀት መሰላል ነው፡፡…
Read 8119 times
Published in
ጥበብ
ስለ አንድ ነገር ለመፃፍ ስነሳ ሁልጊዜ እራስ ምታት የሚሆንብኝ ፅሁፌን ምን ብዬ መጀመር እንዳለብኝ ማሰብ ነው፡፡ የሆነ፣ አይን ያዝ የሚያረግ አጀማመር፤ የፅሁፍ አይን አባት ይምጣልህ ወይ እንደማትሉኝ ነው፡፡ለማንኛውም ለዛሬው አይነ-ገባዊ አገባቤን ትቼ በቀላሉ ፅሁፌን ብጀምርስ? እንዲህ ብዬ … “ፍልስፍና ምንድን…
Read 4534 times
Published in
ጥበብ