ጥበብ
ባለፈው እሁድ በቢሾፍቱ ሲኒማ አዳራሽ ኪነጥበባዊ ዝግጅቱን ያቀረበው ..ሆራ ቡላ.. ታዋቂዋን አርቲስትና የማስታወቂያ ባለሙያ ሙሉ ዓለም ታደሰና በ..ሰው ለሰው.. ተከታታይ የቴሌቭዢን ድራማ ልጇ ብሩክን ሆኖ የሚሠራውና የድራማው አዘጋጅ አርቲስት ሰለሞን አለሙ ፈለቀን የክብር እንግዶች በማድረግ የጋበዘ ሲሆን አርቲስቶቹ ልምድና እውቀታቸውን…
Read 8192 times
Published in
ጥበብ
..ደበበ ሠይፉ ሚያዝያ 16 ቀን 1992 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ . . . ከፖለቲካ ያገኛቸው ክብር፣ ተሰሚነት፣ ገላጭነት፣ ግርማ ሞገስ፣ ተከባሪነት. . . ከትከሻው ላይ በረው ጠፍተው ነበር፡፡ የትኛው ባለጊዜ ደራሲ ላይ አርፈው ይሆን?..ይሄ አንቀጽ ያለፈው ሳምንት ጽሑፌ መዝጊያ…
Read 5440 times
Published in
ጥበብ
ዳማ ጨዋታ ለጥንት ሰዎች የሚሆን ብቻ ሳይሆን የጥንት ሰውነትን የሚያመለክት ጨዋታ ነው፡፡ . . .ዳማ ላይ ሴት አልተካተተችበትም፡፡ ሁሉም ወታደር ወንድ ነው፡፡ . . .እንደ ዘመነ መሳፍንት ስርዓት ሁሉም ወታደር ተፋልሞ የሰሌዳው ወይም የኃይሉ መጠነኛ ጫፍ ሲደርስ ንጉሥ ይሆናል፡፡ .…
Read 6114 times
Published in
ጥበብ
ወደ አክሱምና ላሊበላ ወይስ ወደ አፄ ምኒልክ?..ስለ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ሐረር፣ የፋሲል ግንብና ስለመሳሰሉት ታሪካዊ ነገሮች በአገር ውስጥና በውጭ ባለሙያዎች በርካታ ጥናቶች ተሰርተዋል፡፡ እኛ ..እንደገና.. የተሰኘውን የቴሌቪዥን ዘጋቢ ፊልምን ለማዘጋጀት ስንነሳ ቀድመው ከተሰሩት የተለየ ነገር የማምጣት ዓላማ ኖሮን ሳይሆን ቁጭት ለመፍጠርና…
Read 3644 times
Published in
ጥበብ
..የሞኝ ለቅሶ፣ መልሶ-መላልሶ.. እንዳትሉኝ፤ ወደዚህ ርዕስ ለመግባት የሚያስችል ..ትኬት.. ቀደም ብዬ ቆርጫለሁ (ምኔ ሞኝ) ደራሲ ፖለቲካዊ አዙሪትና ዕጣ-ፈንታቸው.. በሚል ርእስ በሁለት ሳምንት የጥቂት ደራሲዎቻችንን ህይወትና ሥራ ለመፈተሽ ሙከራ አድርገን ነበር፡፡
Read 4614 times
Published in
ጥበብ
የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ ባለፈው ሳምንት ስለ ገጣሚ ሙሉጌታ ተስፋዬ ህይወት የሚያውቀውን አስነብቦን ነበር፡፡ በዛሬው ጽሁፉ ደግሞ ..የባለቅኔ ምህላ.. በሚል ርዕስ የታተመውን የግጥም መድብል የተመለከተ መጣጥፍ እነሆ ብሎናል፡፡
Read 8783 times
Published in
ጥበብ